Matthew 3:2 — Compare Translations
7 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንግስተ ሰማያት ቀሪባ ኣላ እሞ፡ ተነስሑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለ፦ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ።” |
| Amharic Gofa 2011 (The Word For The World International) (Gofa New Testament) | ... |
| Amharic Gofa RNT 2011 (Ooratha Caaquwa Goofatho) | yaagidi sabbakishe Yihuda bazzo biittaa bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስብከቱም፣ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ” የሚል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሲያስተምርም “እነሆ! የእግዚአብሔር መንግሥት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ” ይል ነበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ወርሓት እቲ ዮሃንስ መጥመቕ፡ መንግስተ ሰማያት ቀሪባ ኣላ እሞ፡ ተነስሑ፡ ኢሉ እናሰበኸ፡ ናብ በረኻ ይሁዳ መጸ። |