Mark 15:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ብዓል ኣሪማትያ ዝተባህለ ክቡር ኣማኻሪ፡ ንሱውን ንመንግስቲ ኣምላኽ ዝጽበ ዝነበረ፡ መጺኡ ብትብዓት ናብ ጲላጦስ ኣትዩ ስጋ ኢየሱስ ለመነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፤ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተከበረ የሸንጎ አባልና የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ የነበረው የአርማትያሱ ዮሴፍ በድፍረት ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dere cimata giddon bonchchettida issi Armatiyase dere as Yooseefe geetettizayssi Xoossa Kawoteth naagishe dizaadey babbontta Philaxoosakko biidi Yesusa aha woossides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬ ጪማታ ጊዶን ቦንቼቲዳ ኢሲ ኣርማቲያሴ ዴሬ ኣስ ዮሴፌ ጌቴቲዛይሲ ጾሳ ካዎቴ ናጊሼ ዲዛዴይ ባቦንታ ጲላጾሳኮ ቢዲ ዬሱሳ ኣሃ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gamo 2011 New Testament | ዴሬ ጪማታ ጊዶን ቦንቼቲዳ ኢሲ ኣርማቲያሳ ዴሬ ኣስ ዮሴፌ ጌቴቲዛይሲ ፆሳ ካዎቴꬅ ናጊሼ ዲዛዴይ ባቦንታ ጲላፆሳኮ ቢዲ ዬሱሳ ኣሃ ዎሲዴስ። |
| Amharic Gamo 2017 (Gamo Geesha Maxxafa New Testamen) | Dere cimata garsan bonchetida issi Armata ass Yosefo getetizaysi Xoossa kawoteth nagishe dizadey babonta Philaxossakko bidi Yesusa anha wosidees. |
| Amharic Gofa 2011 (The Word For The World International) (Gofa New Testament) | Wonttethe Sambbaatas giigettiya gallas gidida gisho, Yoosefi minnidi Philaaxoosakko bidi, Yesuusa ahaa ekkanaw woossis. |
| Amharic Gofa RNT 2011 (Ooratha Caaquwa Goofatho) | Wonttethe Sambbaatas giigettiya gallas gidida gisho Yoosefi minnidi Philaaxoosakko bidi, Yesuusa ahaa ekkanaw woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተከበረ የሸንጎ አባልና የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ የነበረው የአርማትያሱ ዮሴፍ በድፍረት ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያኑ ጊዜ የአይሁድ ሸንጎ አባል የነበረ ዮሴፍ የሚባል፥ የተከበረ የአርማትያስ ሰው መጣ። እርሱም የእግዚአብሔርን መንግሥት በተስፋ የሚጠባበቅ ሰው ነበር። በድፍረት ወደ ጲላጦስ ፊት ቀረበና የኢየሱስ አስከሬን እንዲሰጠው ለመነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንመንግስቲ እግዚኣብሄር ዝፅበ፥ ፈላጥን ክቡርን ናይ ኣይሁድ ኣማኻሪ፥ በዓል ኣርማትያስ ዮሴፍ መፀ፤ ብትብዓት ናብ ጲላጦስ ኣትዩውን ስጋ ኢየሱስ ክወሃቦ ለመነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ፡ ብዓል ኣርማትያስ። ሕፉር መኻሪ፡ ንመንግስቲ ኣምላኽውን ዚጽበያ ዝነበረ፡ መጸ። ደፊሩ ናብ ጲላጦስ ኣትዩ ኸኣ፡ ስጋ የሱስ ለመኖ። |