Malachi 4:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እታ ከም መጥሓን እትነድድ መዓልቲ ትመጽእ ኣላ። ኵሎም ትዕቢተኛታትን ኵሎም እከይ ዚገብሩን ከኣ ጕንዲ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፣ ትዕቢተኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፣ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል፥ ሥርንና ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል፥ ሥርንና ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞች ሁሉና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል” ይላል የሠራዊት ጌታ፤ ሥርንና ቅርንጫፍንም አያስቀርላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ጮጭያ ታማዳን ኤጽያ ጋላሳይ ማታቴዳ፤ ኦቶረትያዋንቱነ ኢታ ኦያዋንቱ ኡባይ ኡቱላ ማላ ግዳናዋ። ሄ ይያ ጋላሳይ ኡንቱንታ ጹጋና፤ ኡንቱንቶ ጻጱዋ ጼራካ አሸና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, c'ooc'iyaa tamaadan ees's'iyaa gallassay matatteedda; otorettiyaawanttunne iitaa ootsiyaawanttu ubbay utulaa mala gidanawaa. He yiyaa gallassay unttuntta s'uuggana; unttunttoo s'ap'uwaa s'eeraakka ashshenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hekko cooce tama mala eexxiza gallassi yaana; otoranchchatinne iita ooththizayti wurikka mela happa mala gidana; he yaana gallassayka istta xuuggana; xeerakka xaphokka ashshenna» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄኮ ጮጬ ታማ ማላ ኤጺዛ ጋላሲ ያና፤ ኦቶራንቻቲኔ ኢታ ኦዛይቲ ዉሪካ ሜላ ሃፓ ማላ ጊዳና፤ ሄ ያና ጋላሳይካ ኢስታ ጹጋና፤ ጼራካ ጻጶካ ኣሼና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄኮ፥ ጮጨ ታማዳ ኤፅያ ጋላስ ያና፤ ኦቶራንቾትነ ኢታ ኦይሳት ኡባይ ቡረ መላ ግዳና። ሄ ያ ጋላሳይ ኤንታ ፁጋና፤ ኤንታዉ ፃጶነ ፄራ አሸና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Heko, cooce tamada eexiya gallasi yaana; otoranchotinne iita ootheysati ubbay buure mela gidana. He yaa gallasay enta xuuggana; entaw xaphonne xeera ashshena” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እነሆ፤ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞች ሁሉና ክፉ አድራጊዎች በሙሉ ገለባ ይሆናሉ፤ ያ የሚመጣው ቀንም ያቃጥላቸዋል” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። “ሥርም ሆነ ቅርንጫፍ አያስቀርላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ትዕቢተኞችና ክፉ አድራጊዎች እንደ ገለባ በእሳት የሚቃጠሉበት ጊዜ እየመጣ ነው፤ የሚመጣውም ከእነርሱ ሥር፥ ወይም ቅርንጫፍ ሳያስቀር ሁሉንም ያቃጥላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ እታ ኸም እቶን እትነድድ መዓልቲ ትመፅእ ኣላ፤ ኵሎም ዕቡያትን ገበርቲ ኽፉእን ሓሰር ክኾኑ እዮም፤ ሱር ወይ ጨንፈር እንተይሓደገት፥ ህሙኽ ኽተብሎም እያ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ እታ ኸም እቶን እትነድድ መዓልቲ ትመጽእ ኣላ እሞ፡ ኩሎም ዕቡያትን ረሲእ ነቲ ዚገብሩ ዘበሉ ኹላቶምን ብርዒ ኪኾኑ እዮም፡ እታ እትመጽእ መዓልቲ ኸአ ንእኦም ሱር ወይስ ጨንፈር ከይሐደገት፡ ሞኽ ከተብሎም እያ። ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራኢውት።