Malachi 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ኣትሒዝኩም እውን ካብ ሕግታተይ ርሒቕኩም፡ ኣይሓለፍኩምን። ናባይ ተመለሱ፡ ኣነ ድማ ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ንስኻትኩም ግና፥ ብምንታይ ክንምለስ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከሥርዓቴ ፈቀቅ ብላችኋል፥ እርስዋንም አልጠበቃችሁም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ግን፦ የምንመለሰው በምንድር ነው? ብላችኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምር ከሥርዓቴ ፈቀቅ ብላችኋል፥ እርስዋንም አልጠበቃችሁም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ግን። የምንመለሰው በምንድር ነው? ብላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከትእዛዜ ርቃችኋል፥ አልጠበቃችሁትምም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ። እናንተ ግን፦ የምንመለሰው እንዴት ነው? ብላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ህንተ ታ ዎጋፐ ዎራ ስሜድታ፤ አካ ናግበይክታ። ሀእ ታኮ ስምተ፤ ታንካ ህንተኮ ስማና” ያጌ። ሽን ህንተ፥ “ኑን ዋን ስማነ?” ያጊደ ኦቺታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte mayzza aawotuwaa wodiyaappe doommiide, hintte ta wogaappe wora simmeeddita; aakka naagibeykkita. Ha"i taakko simmite; taanikka hinttekko simmana» yaagee. Shin hintte, «Nuuni waan simmanne?» yaagiide oochchiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte kase intte aawata wodeppe doommidi ta azazotappe haakkideta; isttaka naagibeekketa; haa taakko simmite tanikka intteko simmana; Intte gidikko, ‹Nuni neekko waani simminoo?› geeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ዎዴፔ ዶሚዲ ታ ኣዛዞታፔ ሃኪዴታ፤ ኢስታካ ናጊቤኬታ፤ ሃ ታኮ ሲሚቴ ታኒካ ኢንቴኮ ሲማና፤ ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ኑኒ ኔኮ ዋኒ ሲሚኖ?› ጌታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ማይዛታ ዎደፐ ዶምድ፥ ታ ዎጋፐ ካረ ከይደታ፤ እያ ናግበከታ። ሀእ ታኮ ስምተ፤ ታንካ ህንተኮ ስማና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። ሽን ህንተ፥ “ኑኒ አይ ኦገን ስምኖ?” ያግድ ኦይቼታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte mayzata wodepe doomidi, ta wogape kare keydeta; iya naagibeketa. Ha77i taako simmite; taanika hinteko simmana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. Shin hinte, “Nuuni ay ogen simmino?” yaagidi oycheeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከትእዛዞቼ ፈቀቅ ብላችኋል፤ አልጠበቃችኋቸውምም፤ ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። “እናንተ ግን፣ ‘የምንመለሰው እንዴት ነው?’ ትላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከቀድሞ አባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከሕጌ ርቃችኋል፤ አልጠበቃችሁትምም። ‘ወደ እኔ ተመለሱ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ’፥ እናንተ ግን ‘ወደ አንተ የምንመለሰው በምን ዐይነት ነው?’ ትላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ጀሚሩ፥ ካብ ትእዛዛተይ ድሕር ኢልኩም ኢኹም፤ ኣይሓለኹምዎንውን፤ ናባይ ተመለሱ፤ ኣነውን ናባኻትኩም ክምለስ እየ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና ብኸመይ ኢና እንምለስ ትብሉ ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ጀሚርኩም ካብ ስርዓተይ ኣግለስኩም ኣይሐሎኹምዎን ከአ። ናባይ ተመለሱ፡ ኣነውን ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ንስኻትኩም ግና፡ ብምንታይ እሞ ኢና ንምለስ፡ በልኩም።