Malachi 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ኣትሒዝኩም እውን ካብ ሕግታተይ ርሒቕኩም፡ ኣይሓለፍኩምን። ናባይ ተመለሱ፡ ኣነ ድማ ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ንስኻትኩም ግና፥ ብምንታይ ክንምለስ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከሥርዓቴ ፈቀቅ ብላችኋል፥ እርስዋንም አልጠበቃችሁም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ግን፦ የምንመለሰው በምንድር ነው? ብላችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምር ከሥርዓቴ ፈቀቅ ብላችኋል፥ እርስዋንም አልጠበቃችሁም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ግን። የምንመለሰው በምንድር ነው? ብላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከትእዛዜ ርቃችኋል፥ አልጠበቃችሁትምም። ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ። እናንተ ግን፦ የምንመለሰው እንዴት ነው? ብላችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ህንተ ታ ዎጋፐ ዎራ ስሜድታ፤ አካ ናግበይክታ። ሀእ ታኮ ስምተ፤ ታንካ ህንተኮ ስማና” ያጌ። ሽን ህንተ፥ “ኑን ዋን ስማነ?” ያጊደ ኦቺታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte mayzza aawotuwaa wodiyaappe doommiide, hintte ta wogaappe wora simmeeddita; aakka naagibeykkita. Ha"i taakko simmite; taanikka hinttekko simmana» yaagee. Shin hintte, «Nuuni waan simmanne?» yaagiide oochchiita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte kase intte aawata wodeppe doommidi ta azazotappe haakkideta; isttaka naagibeekketa; haa taakko simmite tanikka intteko simmana; Intte gidikko, ‹Nuni neekko waani simminoo?› geeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ዎዴፔ ዶሚዲ ታ ኣዛዞታፔ ሃኪዴታ፤ ኢስታካ ናጊቤኬታ፤ ሃ ታኮ ሲሚቴ ታኒካ ኢንቴኮ ሲማና፤ ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ኑኒ ኔኮ ዋኒ ሲሚኖ?› ጌታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ማይዛታ ዎደፐ ዶምድ፥ ታ ዎጋፐ ካረ ከይደታ፤ እያ ናግበከታ። ሀእ ታኮ ስምተ፤ ታንካ ህንተኮ ስማና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። ሽን ህንተ፥ “ኑኒ አይ ኦገን ስምኖ?” ያግድ ኦይቼታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte mayzata wodepe doomidi, ta wogape kare keydeta; iya naagibeketa. Ha77i taako simmite; taanika hinteko simmana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. Shin hinte, “Nuuni ay ogen simmino?” yaagidi oycheeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከትእዛዞቼ ፈቀቅ ብላችኋል፤ አልጠበቃችኋቸውምም፤ ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። “እናንተ ግን፣ ‘የምንመለሰው እንዴት ነው?’ ትላላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቀድሞ አባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ከሕጌ ርቃችኋል፤ አልጠበቃችሁትምም። ‘ወደ እኔ ተመለሱ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ’፥ እናንተ ግን ‘ወደ አንተ የምንመለሰው በምን ዐይነት ነው?’ ትላላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ጀሚሩ፥ ካብ ትእዛዛተይ ድሕር ኢልኩም ኢኹም፤ ኣይሓለኹምዎንውን፤ ናባይ ተመለሱ፤ ኣነውን ናባኻትኩም ክምለስ እየ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና ብኸመይ ኢና እንምለስ ትብሉ ኣለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዘመን ኣቦታትኩም ጀሚርኩም ካብ ስርዓተይ ኣግለስኩም ኣይሐሎኹምዎን ከአ። ናባይ ተመለሱ፡ ኣነውን ናባኻትኩም ክምለስ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ንስኻትኩም ግና፡ ብምንታይ እሞ ኢና ንምለስ፡ በልኩም። |