Malachi 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ክቡር ኣእማን ዝሰርሓላ መዓልቲ፡ ናተይ ኪዀኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ከምቲ ሰብ ነቲ ዜገልግሎ ወዱ ዚምሕር፡ ኣነውን ክምሕሮም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱ የእኔ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ እኔ በምሠራበት ቀን፥ ሰው የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ኡንቱንቱ ታዋ ግዳናዋንታ፤ ታን ኦያ ጋላስ ኡንቱንቱ ታዉ ዱማቴዳ አሳ ግዳናዋንታ፤ አዉ ባረዉ ኦያ ባረ ናኣ ማርያዋዳን፥ ታን ኡንቱንታ ማራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Unttunttu tawaa gidanawantta; taani ootsiyaa gallassi unttunttu taw dummateedda asaa gidanawantta; aawuu barew ootsiyaa bare na'aa maariyaawaadan, taani unttuntta maarana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani ooththiza gallas istti taas buzo miish gidana» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay; «Aaway baas ooththiza naa ashshiza mala tanikka istta ashshana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ኦዛ ጋላስ ኢስቲ ታስ ቡዞ ሚሽ ጊዳና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ፤ «ኣዋይ ባስ ኦዛ ና ኣሺዛ ማላ ታኒካ ኢስታ ኣሻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤንቲ ታባ ግዳና፤ ታኒ ኦያ ጋላስ ኤንቲ ታዉ ቡዞ ሚሸ ግዳና፤ አው ባዉ ኦያ ባ ናአ ማረይሳዳ ታኒ ኤንታ ማራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Enti tabaa gidana; taani oothiya gallas enti taw buzo miishe gidana; aawi baw oothiya ba na7a maareysada taani enta maarana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የገዛ ገንዘቤ ይሆናሉ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት፤ “አባት የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚታደግ ሁሉ እኔም እታደጋቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “እነርሱ የእኔ ይሆናሉ፤ እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ የግሌ ይሆናሉ፤ ወላጆች ለሚያገለግሉአቸው ልጆች ምሕረት እንደሚያደርጉላቸው እኔም ለእነርሱ ምሕረት አደርግላቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በታ ኣነ ዝሰርሐላ መዓልቲ፥ ንሳቶም ገንዘበይ ክኾኑኒ እዮም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ኣነ ኸዓ፥ ከምቲ ወላዲ ነቲ ዘገልግሎ ውሉዱ ዝምሕሮ፥ ክምሕሮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ኣነ ዝገብረላ መዓልቲ ንሳቶም ገንዘበይ ኪኾኑኒ እዮም። ኣነ ኸአ፡ ከምቲ ወላዲ ነቲ ዜገልግሎ ውሉዱ ዚንሕፎ፡ ክንሕፎም እየ። |