Malachi 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ክቡር ኣእማን ዝሰርሓላ መዓልቲ፡ ናተይ ኪዀኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ከምቲ ሰብ ነቲ ዜገልግሎ ወዱ ዚምሕር፡ ኣነውን ክምሕሮም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱ የእኔ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ እኔ በምሠራበት ቀን፥ ሰው የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ኡንቱንቱ ታዋ ግዳናዋንታ፤ ታን ኦያ ጋላስ ኡንቱንቱ ታዉ ዱማቴዳ አሳ ግዳናዋንታ፤ አዉ ባረዉ ኦያ ባረ ናኣ ማርያዋዳን፥ ታን ኡንቱንታ ማራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Unttunttu tawaa gidanawantta; taani ootsiyaa gallassi unttunttu taw dummateedda asaa gidanawantta; aawuu barew ootsiyaa bare na'aa maariyaawaadan, taani unttuntta maarana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani ooththiza gallas istti taas buzo miish gidana» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay; «Aaway baas ooththiza naa ashshiza mala tanikka istta ashshana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኦዛ ጋላስ ኢስቲ ታስ ቡዞ ሚሽ ጊዳና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ፤ «ኣዋይ ባስ ኦዛ ና ኣሺዛ ማላ ታኒካ ኢስታ ኣሻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኤንቲ ታባ ግዳና፤ ታኒ ኦያ ጋላስ ኤንቲ ታዉ ቡዞ ሚሸ ግዳና፤ አው ባዉ ኦያ ባ ናአ ማረይሳዳ ታኒ ኤንታ ማራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Enti tabaa gidana; taani oothiya gallas enti taw buzo miishe gidana; aawi baw oothiya ba na7a maareysada taani enta maarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የገዛ ገንዘቤ ይሆናሉ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት፤ “አባት የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚታደግ ሁሉ እኔም እታደጋቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “እነርሱ የእኔ ይሆናሉ፤ እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ የግሌ ይሆናሉ፤ ወላጆች ለሚያገለግሉአቸው ልጆች ምሕረት እንደሚያደርጉላቸው እኔም ለእነርሱ ምሕረት አደርግላቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ ኣነ ዝሰርሐላ መዓልቲ፥ ንሳቶም ገንዘበይ ክኾኑኒ እዮም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ኣነ ኸዓ፥ ከምቲ ወላዲ ነቲ ዘገልግሎ ውሉዱ ዝምሕሮ፥ ክምሕሮም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ኣነ ዝገብረላ መዓልቲ ንሳቶም ገንዘበይ ኪኾኑኒ እዮም። ኣነ ኸአ፡ ከምቲ ወላዲ ነቲ ዜገልግሎ ውሉዱ ዚንሕፎ፡ ክንሕፎም እየ።