Malachi 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ድማ፡ ንኣምላኽ ምግልጋል ከንቱ እዩ። ስርዓቱ ሓሊና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ብሓዘን ክንመላለስከ እንታይ ይጠቅም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም፦ እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፣ ትእዛዙንስ በመጠበቅ፥ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ፊት ኀዘንተኞች ሆነን በመሄድ ምን ይረባናል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም። እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፤ ትእዛዙንስ በመጠበቅ፥ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ፊት ኀዘንተኞች ሆነን በመሄድ ምን ይረባናል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም እንዲህ ብላችኋል፦ እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፤ ትእዛዙን መጠበቅ፥ በሠራዊት ጌታ ፊት ኀዘንተኞች ሆነን መሄድ ምን ይጠቅመናል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቃይካ ህንተ፥ ‘ጾሳዉ ኦያዌ ሀዳ። አ አዛዙዋ ናግያዋንነ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ስንን ካዮቲደ ሀመትያዋን ኑን አያ ጎኤቴቶ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'aykka hintte, ‹S'oossaw ootsiyaawe hada. Aa azazuwaa naagiyaawaaninne Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Godaa sintsan kayyottiide hamettiyaawan nuuni ayaa go"etteettoo? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka intte, ‹Xoossas oosoy hada; iza azazota naagoynne medheteththa Goda sinththan muuzottiza asa mala de7oy nuna ay maaddidee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢንቴ፥ ‹ጾሳስ ኦሶይ ሃዳ፤ ኢዛ ኣዛዞታ ናጎይኔ ሜቴ ጎዳ ሲንን ሙዞቲዛ ኣሳ ማላ ዴኦይ ኑና ኣይ ማዲዴ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ፥ ‘ፆሳስ ኦይስ ሀዳ፤ እያ ኪታ ናግድ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ስንን አዛንያ አሳዳ ስመረተ ኑና አይ ማድዴ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte, ‘Xoossas ootheysi hada; iya kiita naagidi, Ubbaafe Wolqaama Godaa sinthan azzaniya asada simeretethi nuna ay maaddidee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንዲህም ብላችኋል፤ ‘ እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፤ እርሱ የሚፈልገውን ሁሉ በማድረግና በእግዚአብሔር ጸባኦት ፊት ሐዘንተኞች ሆነን በመመላለስ ምን ተጠቀምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ‘እግዚአብሔርን ማገልገል ከንቱ ነው፤ ትእዛዞቹን መጠበቅና እንደ ሐዘንተኞች በሠራዊት አምላክ ፊት መመላለስ ምን ይጠቅመናል? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም፦ ‘ንእግዚኣብሄር ምግልጋል ከንቱ እዩ፤ ኵሉ ናቱ ትእዛዝ ምሕላው፥ ኣብ ቅድሚ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ሕዙናት ኴንና ምምልላስና፥ እንታይ ክረብሐና እዩ?’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩምውን፡ ንኣምላኽ ምግልጋል ከንቱ እዩ፡ ስርዓትቱ ዝሐሎና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ድማ ክሊ ተኸዲንና እተመላለስናስ እንታይ ረባሕና በልኩም። |