Malachi 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃላትካ ኣብ ልዕለይ ሓያል ነበረ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻ ግን፥ ስለምንታይ ኢና ክንድዚ ኣንጻርካ ዝተዛረብና? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቃላችሁ በእኔ ላይ ድፍረት ሆኖአል፥ ይላል እግዚአብሔር። እናንተ ግን፦ በአንተ ላይ ደፍረን የተናገርነው በምንድር ነው? ብላችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቃላችሁ በእኔ ላይ ድፍረት ሆኖአል፥ ይላል እግዚአብሔር። እናንተ ግን። በአንተ ላይ ደፍረን የተናገርነው በምንድር ነው? ብላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእኔ ላይ የድፍረት ቃላትን ተናግራችኋል፥ ይላል ጌታ። እናንተ ግን፦ በአንተ ላይ የተናገርነው ምንድነው? ትላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታ ቦላ ጻላ ቃላ ሃሳዬድታ። “ያቲደ ቃይ፥ ‘ኑን ነ ቦላ ዋግ ሃሳዬዶ?’ ያጊደ ኦቺታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Hintte ta bolla s'ala k'aalaa haasayeeddita. «Yaatiide k'ay, ‹Nuuni ne bolla waagi haasayeeddo?› yaagiide oochchiita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte ta bolla xalateththa qaala haasaydeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay. «Intte gidikko, ‹Ne bolla nu ay haasaydonii?› geeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ታ ቦላ ጻላቴ ቃላ ሃሳይዴታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ። «ኢንቴ ጊዲኮ፥ ‹ኔ ቦላ ኑ ኣይ ሃሳይዶኒ?› ጌታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ታ ቦላ ምኖ ቃላ ኦደትደታ። ያትድ ቃስ፥ ‘ኑኒ ነ ቦላ ዎይግድ ምኖ ቃላ ኦደትዶ?’ ያግድ ኦይቼታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagees: “Hinte ta bolla mino qaala odetideta. Yaatidi qassi, ‘Nuuni ne bolla woygidi mino qaala odetido?’ yaagidi oycheeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በእኔ ላይ የድፍረት ቃል ተናግራችኋል” ይላል እግዚአብሔር ። “እናንተ ግን፣ ‘በአንተ ላይ የተናገርነው ምንድን ነው?’ ትላላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በእኔ ላይ የድፍረት ቃል ትናገራላችሁ፤ እንደገና ደግሞ ‘እኛ በአንተ ላይ ምን ክፉ ነገር ተናገርን?’ ብላችሁ ትጠይቃላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ ልዕለይ፥ ቃል ድፍረት ተናጊርኩም ኢኹም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና ‘ኣብ ልዕሌኻ ደፊርና ዝተናገርናዮ እንታይ እዩ?’ ትብሉ ኣለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃላትኩም በርትዓኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና፡ ኣንጻርካ እሞ እንታይ ተዛሪብና፡ ትብሉ አሎኹም። |