Malachi 3:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍቕርቲ ሃገር ክትከውን ኢኻ እሞ፡ ኵሎም ኣህዛብ ብሩኽ ኪብሉኻ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተድላ ምድር ትሆናላችሁና አሕዛብ ሁሉ ብፁዓን ብለው ይጠሩአችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተድላ ምድር ትሆናላችሁና አሕዛብ ሁሉ ብፁዓን ብለው ይጠሩአችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቦች ሁሉ የተባረኩ ብለው ይጠሩአችኋል፥ የደስታ ምድር ትሆናላችሁና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ቢታይ ደአናዉ ናሸችያ ቢታ ግድያ ድራዉ፥ ካዉተቱ ኡባይ ህንተና፥ ‘አንጀቴዳዋንታ’ ያጋና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte biittay de'anaw nashechchiyaa biittaa gidiyaa diraw, kawutetsatuu ubbay hinttena, ‹Anjjetteeddawantta› yaagana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessafe kaallidi intte derey kalo biitta gidida gishshas hara derey wurikka inttena intte anjjettida dereta gi xeygana» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳፌ ካሊዲ ኢንቴ ዴሬይ ካሎ ቢታ ጊዲዳ ጊሻስ ሃራ ዴሬይ ዉሪካ ኢንቴና ኢንቴ ኣንጄቲዳ ዴሬታ ጊ ጼይጋና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቢታይ ዳናዉ እንጀትያ ቢታ ግድያ ግሾ፥ ካዎተት ኡባይ ህንተና አንጀትዳይሳታ ያጋና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte biittay daanaw injetiya biitta gidiya gisho, kawotethati ubbay hintena anjetidaysata yaagana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከዚያም በኋላ የተድላ ምድር ስለምትሆኑ፣ ሕዝቦች ሁሉ የተባረከ ሕዝብ ብለው ይጠሯችኋል” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሕዝቦች ሁሉ እናንተን የተባረከ ሕዝብ ብለው ይጠሯችኋል፤” ይህን የተናገርኩ እኔ የሠራዊት አምላክ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ምድሪኹም ምድሪ ሓጐስ ስለእትኸውን፥ ኵሎም ኣህዛብ ‘ዝተባረኸ ህዝቢ’ ኢሎም ክፅውዑኹም እዮም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስሪ ሓጎስ ክትኮኑ ኢኹም እሞ፡ ኩሎም ኣህዛብ ብጹኣን ኪብሉኹም እቶም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |