Malachi 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቤተይ ምግቢ ምእንቲ ኺህሉ፡ ኵሉ ዕሽር ናብ መኽዘን ኣምጽእዎ፡ ሕጂ ድማ በዚ ፈትኑኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ መስኮት ሰማይ እንተ ዘይከፊተልኩም በረኸት እንተ ዘይሀብኩልኩምውን ኣይትፍሰሱ ፣ ንኽትቅበሎ እኹል ቦታ ከም ዘይህሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቤቴ ውስጥ መብል እንዲሆን አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራ አግቡ፣ የሰማይንም መስኮት ባልከፍትላችሁ፥ በረከትንም አትረፍርፌ ባላፈስስላችሁ በዚህ ፈትኑኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቤቴ ውስጥ መብል እንዲሆን አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራ አግቡ፤ የሰማይንም መስኮት ባልከፍትላችሁ፥ በረከትንም አትረፍርፌ ባላፈስስላችሁ በዚህ ፈትኑኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቤቴ ውስጥ መብል እንዲሆን አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራ አስገቡ፤ የሰማያቶችን መስኮቶች ባልከፍትላችሁ፥ በረከትንም አትረፍርፌ ባላፈስስላችሁ በዚህ ፈትኑኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ጌሻ ጎልያን ቁማይ ደአናዳን፥ አስራታ ኡባ ዬስያን የግተ። ያቲደ ታን ሳሉዋ ማስኮትያ ዶያደ አንጁዋ ህንተንቶ ፓላህሳደ ጉሳና ዮፐ፥ ታና ሄዋን ፓጭተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta Geeshsha Golliyaan k'umay de'anaadan, asiraataa ubbaa yeesiyaan yeggite. Yaatiide taani saluwaa maskkootiyaa dooyaade anjjuwaa hinttenttoo palahissaade gussana d'ayooppe, taana hewan paac'c'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta keeththan miza kaththi daana mala intteka tana hayssan paaccanaas ane tammaafe issino ubbaa ha ta gootaran gelththite; ta inttes salo maskoote doyontta aggikonne inttes woththizasoy dhayana gakkanaas ta inttes anjja palahisontta aggiko beyandeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኬን ሚዛ ካ ዳና ማላ ኢንቴካ ታና ሃይሳን ፓጫናስ ኣኔ ታማፌ ኢሲኖ ኡባ ሃ ታ ጎታራን ጌልቴ፤ ታ ኢንቴስ ሳሎ ማስኮቴ ዶዮንታ ኣጊኮኔ ኢንቴስ ዎዛሶይ ያና ጋካናስ ታ ኢንቴስ ኣንጃ ፓላሂሶንታ ኣጊኮ ቤያንዴታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኬን ካ ዳና መላ አስራታ ኡባ ሻለን የግተ። ያትድ፥ ታኒ ሳሎ ማስኮትያ ዶያዳ አንጆ ህንተዉ ፓላህሳዳ እሞና እፅኮ ሄሳን ታና ፓጭተ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta keethan kathi daana mela asraata ubba shaalen yeggite. Yaatidi, taani salo maskootiya dooyada anjo hintew palahisada immonna ixiko hessan tana paacite” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቤቴ መብል እንዲኖር፣ እኔንም በዚህ እንድትፈትኑኝ ዐሥራቱን ሁሉ ወደ ጐተራ አስገቡ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት፤ “የሰማይን መስኮት የማልከፍትላችሁ፣ የተትረፈረፈ በረከትንም ማስቀመጫ እስክታጡ ድረስ የማላፈስስላችሁ ከሆነ ተመልከቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መቅደሴ ሲሳይ ይበዛ ዘንድ ዐሥራቴን በሙሉ ወደ ጐተራ አግቡ፤ እናንተ ይህን ብታደርጉ እኔ ደግሞ የሰማይን መስኮቶች ከፍቼ መልካም የሆነውን በረከት ሁሉ አብዝቼ ባልሰጣችሁ በዚህ ልትፈትኑኝ ትችላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቤተይ መብልዕ ምእንቲ ክኸውንስ፥ ንዅሉ ኣስራት ናብ ቤተ መዛግብቲ ኣእትዉ። ሽዑ መሳዅቲ ሰማይ እንተ ዘይከፊተልኩም፥ በረኸት ድማ ሕልፍን ትርፍን ገይረ እንተ ዘየፍሲሰልኩም፥ ብዙይ ፍተኑኒ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቤተይ ምግቢ ኪኸውንሲ፡ ዕሽር ዘበለ ኹሉ ናብ ቤት መዝገብ ኣምጽእዎ፡ ሽዑ መሳኹቲ ሰማይ እንተ ዘይከፊተልኩም፡ በረኸት ድማ ብዘይ ልክዕ እንተ ዘየፍሲሰልኩም፡ በዚ ተዐዘቡኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።