Leviticus 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንኣሮን በሎ፦ ናብ መሰውኢ ኺድ እሞ መስዋእቲ ሓጢኣትካን ዚሓርር መስዋእትኻን ኣቕርብ፣ ንርእስኻን ንህዝብን ከኣ ዕረቕ። ናይ ህዝቢ መስዋእቲ ኣምጺእኩም ድማ ዕርቂ ግበሩሎም፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አሮ​ንን፥ “ወደ መሠ​ዊ​ያው ቀር​በህ የኀ​ጢ​አ​ት​ህን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ት​ህን ሠዋ፤ ለራ​ስ​ህና ለወ​ገ​ንህ አስ​ተ​ስ​ርይ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዳ​ዘዘ የሕ​ዝ​ቡን ቍር​ባን አቅ​ርብ፤ አስ​ተ​ስ​ር​ይ​ላ​ቸ​ውም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም አሮንን። ወደ መሠዊያው ቀርበህ የኃጢአትህን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን ሠዋ፥ ለራስህና ለሕዝቡም አስተስርይ፤ እግዚአብሔርም እንዳዘዘ የሕዝቡን ቍርባን አቅርብ አስተስርይላቸውም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም አሮንን፦ “ወደ መሠዊያው ቅረብ፥ የኃጢአትህንም መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን ሠዋ፥ ለራስህና ለሕዝቡም አስተስርይ፤ ጌታም እንዳዘዘ የሕዝቡን ቁርባን አቅርብ አስተስርይላቸውም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሙሴ አሮናዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ያርሽያ ሳኮ ሃ ሺቃ፤ ነ ናጋራ ያርሹዋነ ነ ጹግያ ያርሹዋ ያርሻ፤ ያታደ ነ ሁጰ ናጋራነ ነ አሳ ናጋራካ አቶ ጊሳ። ቃይ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን፥ አሳይ ሺሽያ ያርሹዋ ያርሻደ፥ ኡንቱንቱ ናጋራካ አቶ ጊሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Muse Aaroonaw hawaadan yaageedda; «Yarshshiyaa saakko haa shiik'a; ne nagaraa yarshshuwaanne ne s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshsha; yaataade ne huup'e nagaraanne ne asaa nagaraakka atto giissa. K'ay Med'inaa Goday azazeeddawaadan, Asay shiishshiyaa yarshshuwaa yarshshaade, unttunttu nagaraakka atto giissa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Musey Aaroones, «Gede yarshoy yarshettizaso shiiqada ne nagaranne dereza nagara wursanaas shiiqiza yarshonne xuugettiza yarsho yarsha; hessa ubbaa GODAY dereza nagara wursana mala izi nena azazida mala shiishsha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሙሴይ ኣሮኔስ፥ «ጌዴ ያርሾይ ያርሼቲዛሶ ሺቃዳ ኔ ናጋራኔ ዴሬዛ ናጋራ ዉርሳናስ ሺቂዛ ያርሾኔ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሻ፤ ሄሳ ኡባ ጎዳይ ዴሬዛ ናጋራ ዉርሳና ማላ ኢዚ ኔና ኣዛዚዳ ማላ ሺሻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ አሮናኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ያርሾ በሳኮ ሺቃዳ ነ ናጋራ ግሾ ናጋራ ያርሾነ ፁሳ ያርሾ ያርሻ። ጎዳይ ኪትዳይሳዳ አሳ ናጋራ አቶተስ ያርሾ ያርሻ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Aaronako haysada yaagis; “Yarsho bessaako shiiqada ne nagaraa gisho nagara yarshonne xuussa yarsho yarsha. Goday kiitidaysada asaa nagaraa atotethas yarsho yarsha.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ አሮንን፣ “ወደ መሠዊያው ቀርበህ የኀጢአት መሥዋዕትህንና የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን ሠዋ፤ ለራስህና ለሕዝቡም አስተስርይ፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት የሕዝቡን መሥዋዕት አቅርብ፤ አስተስርይላቸውም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ሙሴ አሮንን እንዲህ አለው፤ “ወደ መሠዊያው ቀርበህ የራስህን ኃጢአትና የሕዝቡን ኃጢአት ለማስተስረይ ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርበውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርብ፤ ይህንንም ሁሉ መሥዋዕት የሕዝቡን ኃጢአት ለማስተስረይ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት አቅርብ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንኣሮን “ናብ መሰውኢ ቐሪብካ ኽንዲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእትኻን ዝቃፀል መስዋእትኻን ሰውእ፤ ንርእስኻን ነቲ ህዝብንውን ስርየት ኣስተስሪ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፥ ናይ ህዝቢ ቝርባን ኣቕርብ። ሓጢኣቶምውን ኣስተስርየሎም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንኣሮን፡ ናብ መሰውኢ ቐሪብካ ናይ ሓጢኣት መስዋእትኻን ዚሐርር መስዋእትኻን ሰውእ፡ ንርእስኻን ንህዝብን ከአ ኣተዐርቕ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፡ መስዋእቲ ህዝቢ ሰውእ፡ እተዐረቖምውን፡ በሎ።