Leviticus 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ደቂ እስራኤል ድማ ተዛረቡ እሞ ከምዚ በሎም፦ ንርእስኹም ድሙ መስዋእቲ ሓጢኣት ውሰዱ። ንዚሓርር መስዋእቲ ድማ ክልተ ዓመት ዝዕድሚኦም ጤለ በጊዕን መንቅብ ዘይብሎም ጤለ በጊዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልንም ልጆች፦ ለኀጢአት መሥዋዕት አውራ ፍየልን፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን አንድ ዓመት የሆናቸውን ጥጃና ጠቦትን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልንም ልጆች። ዛሬ እግዚአብሔር ይገለጥላችኋልና ለኃጢአት መሥዋዕት አውራ ፍየልን፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን አንድ ዓመት የሆናቸውን እምቦሳና ጠቦትን፥ ለደኅንነትም መሥዋዕት በሬንና አውራን በግ፥ በዘይትም የተለወሰ የእህልን ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይሠዉ ዘንድ ውሰዱ ብለህ ንገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትናገራለህ፦ ‘ለኃጢአት መሥዋዕት አውራ ፍየልን፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን አንድ ዓመት የሆናቸውን እምቦሳና ጠቦትን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳይ ህንተንቶ ቆንጭያ ድራዉ፥ መና ጎዳ ስንን ያርሻናዉ፥ ናጋራ ያርሾ እት ዴሻ ኦርግያ፥ ጹግያ ያርሾ ትላ ቦላና ደእያ እት ላይ ማራነ እት ላይ ዶርሳ አሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Goday hinttenttoo k'onc'c'iyaa diraw, Med'inaa Godaa sintsan yarshshanaw, nagaraa yarshshoo itti deeshshaa orggiyaa, s'uuggiyaa yarshshoo tilla bollaanna de'iyaa itti laytsaa maraanne itti laytsaa dorssaa aho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele nayta nagara gishshas shiiqiza yarshos deysha orgenne istta bolla aykko wosoy baynda issi layththa mararanne issi layththa dorsa laaqqa xuugettiza yarshos ehana mala yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ናይታ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾስ ዴይሻ ኦርጌኔ ኢስታ ቦላ ኣይኮ ዎሶይ ባይንዳ ኢሲ ላይ ማራራኔ ኢሲ ላይ ዶርሳ ላቃ ጹጌቲዛ ያርሾስ ኤሃና ማላ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦረይ ባይና እስ ኮለ ናጋራ ያርሾስ፥ እስ ላይ ኩምዳ ማርነ ዶርሳ ኡርገ ፁሳ ያርሾስ ባንታዉ ኤሀና መላ እስራኤለ አሳስ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Borey bayna issi kole nagara yarshos, issi laythi kumida marinne dorsa urge xuussa yarshos bantaw ehana mela Isra7eele asaas oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያንንም እንዲህ በላቸው፤ ‘ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፣ ለሚቃጠል መሥዋዕት እንከን የሌለባቸውን የአንድ ዓመት እንቦሳና የአንድ ዓመት ጠቦት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ተባዕት ፍየል፥ ምንም ነውር የሌለባቸውን የአንድ ዓመት ጥጃና የአንድ ዓመት የበግ ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያመጡ ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከዓ፥ ሎሚ እግዚኣብሄር ክግለፀልኩም እዩሞ፦ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ሓደ ጤል፥ ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኾኑ ድማ ዓመት ዝገበሩ ጐደሎ ዘይብሎም ሓደ ጣዕዋን ሓደ ጡበት በጊዕን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኣኤል ከኣ ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ንመስዋእቲ ሓጢአት ሓደቤላ፡ ንዚሓርር መስዋእቲ ድማ ሓዳ ታዕዋን ሓደ ገንሸልን፡ ዓመት ዝገበሩ ጎደሎ ዜብሎም ውሰዱ። |