Leviticus 9:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮን ድማ፡ ንርእስኻ ጤል ጤል ከም መስዋእቲ ሓጢኣት፡ ድዑል ድማ ከም ዚሓርር መስዋእቲ ብዘይ መንቅብ ውሰድ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አሮ​ንን አለው፥ “ስለ ኀጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ከመ​ን​ጋው እን​ቦ​ሳ​ውን፥ ስለ​ሚ​ቃ​ጠ​ልም መሥ​ዋ​ዕት አው​ራ​ውን በግ ወስ​ደህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አቅ​ር​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮንንም አለው። ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ከመንጋው እምቦሳውን፥ ስለሚቃጠልም መሥዋዕት አውራውን በግ ነውር የሌለባቸውን ወስደህ በእግዚአብሔር ፊት አቅርባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሮንንም እንዲህ አለው፦ “ከመንጋው ነውር የሌለባቸውን ለኃጢአት መሥዋዕት እምቦሳውን፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት አውራውን በግ ወስደህ በጌታ ፊት አቅርብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሮና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ናጋራ ያርሾ እት ኮሩማ፥ ቃይ ጹግያ ያርሾ እት ዶርሳ ኦርግያ መና ጎዳ ስን ሺሻ። መሄቱ ላኡካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ ግድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aaroona hawaadan yaageedda; «Nagaraa yarshshoo itti korumaa, k'ay s'uuggiyaa yarshshoo itti dorssaa orggiyaa Med'inaa Godaa sintsa shiishsha. Mehetuu laa"uukka tilla bollaanna de'iyaawantta gidino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaroonekka, «Issi wosoykka istta bolla baynda issi mirgonne issi dharsho ekkada mirgoza nagara gishshas yarshiza yarsho dharshoza xuugettiza yarsho histta GODAAS yarsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሮኔካ፥ «ኢሲ ዎሶይካ ኢስታ ቦላ ባይንዳ ኢሲ ሚርጎኔ ኢሲ ርሾ ኤካዳ ሚርጎዛ ናጋራ ጊሻስ ያርሺዛ ያርሾ ርሾዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስታ ጎዳስ ያርሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮናኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ ቦረይ ባይና እስ ኮርማ ናጋራ ያርሾስ፥ ቃስ እስ ማራዘ ፁሳ ያርሾስ ጎዳ ስን ሺሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaronako haysada yaagis; borey bayna issi korma nagaraa yarshos, qassi issi maraze xuussa yarshos Godaa sinthe shiisha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሮንንም እንዲህ አለው፤ “የኀጢአት መሥዋዕት እንዲሆንልህ አንድ እንቦሳ እንዲሁም የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲሆንልህ አንድ አውራ በግ ወስደህ፣ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አቅርባቸው፤ ሁለቱም እንከን የሌለባቸው ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንንም እንዲህ አለው፤ “ምንም ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና አንድ የበግ አውራ ወስደህ ወይፈኑን ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርብ መሥዋዕት፥ የበግ አውራውንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ ለእግዚአብሔር አቅርብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮን ከዓ ኸምዙይ በሎ፦ “ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ፥ ጐደሎ ዘይብሉ ተባዕታይ ጣዕዋን፥ ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኸውን፥ ጐደሎ ዘይብሉ ሓደ ማጕላን ወሲድካ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቦም።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮን ከኣኣ በሎ፡ ጎደሎ ዜብሎም ተባዕታይ ጣዕዋ ንመስዋእቲ ሓጢኣት፡ ሓደ ድዑል ከኣ ንዚሓርር መስዋእቲ ወሲድካ ናብ ደቂ እግዚኣብሄር ኣቕርብዎ።