Leviticus 9:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቲ ህዝቢ ኣምጺኡ ነታ ንህዝቢ መስዋእቲ ሓጢኣት ዝነበረት ምራኽ ወሲዱ፡ ከምታ ቐዳማይ መስዋእቲ ሓጢኣት ገይሩ ሓሪዱ ኣቕረባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ የሕዝቡን ቍርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኀጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፤ አነጻውም፤ እንደ ፊተኛውም ለየው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕዝቡንም ቍርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፥ ስለ ኃጢአትም እንደ ፊተኛው ሠዋው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም በኋላ የሕዝቡን ቁርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፥ ስለ ኃጢአትም እንደ ፊተኛው የኃጢአት መሥዋዕት ሠዋው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሮን አሳ ያርሹዋ ሺሼዳ፤ እ አሳ ናጋራ ያርሾ ግድያ ዴሻ ኦርግያ አኪደ ሹኬዳ፤ ካሰ ባረዋዳንካ ኡንቱንቱ ናጋራዉ ያርሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Aarooni asaa yarshshuwaa shiishsheedda; I asaa nagaraa yarshshoo gidiyaa deeshshaa orggiyaa akkiide shukkeedda; kase barewaadankka unttunttu nagaraw yarshsheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe kaaleththidi Aarooney dereza nagaraa gishshas shukettiza deysha orge ekki shukkidi ba nagara gishshas yarshidayssaththo yarshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ካሌዲ ኣሮኔይ ዴሬዛ ናጋራ ጊሻስ ሹኬቲዛ ዴይሻ ኦርጌ ኤኪ ሹኪዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ያርሺዳይሳ ያርሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሮን አሳ ግሾ ያርሾ ያርሽስ። እ አሳ ናጋራ ግሾ ያርሸትያ ኮልያ ኤክድ ሹክስ፤ እ ካሰ ባ ናጋራ ያርሽዳይሳዳ ኤንታ ናጋራ ግሾ ያርሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Aaroni asaa gisho yarsho yarshis. I asaa nagaraa gisho yarshetiya koliya ekidi shukis; I kase ba nagaraa yarshidaysada enta nagaraa gisho yarshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንም የሕዝቡን መሥዋዕት አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ የኀጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ ዐረደው፤ እንደ ፊተኛው ሁሉ ይህንም በኀጢአት መሥዋዕትነት ሠዋው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ካህኑ የሕዝቡን መባ አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርበውን ተባዕት ፍየል ወስዶ ዐረደው፤ እርሱንም ስለ ራሱ ኃጢአት ባቀረበው ዐይነት መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣሮን ነቲ ህዝቢ መስዋእቲ ኣቕረበ። ነቲ ጤል ድማ ምእንቲ ሓጢኣት ህዝቢ ሓረዶ። ከምቲ ቐዳማይ ከዓ ምእንቲ ሓጢኣት ሰውኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መስዋእቲ እቲ ህዝቢ ኣቕረባ እሞ ነቲ ድቤላ ምእንቲ ህዝቢ መስዋእቲ ሓጢኣትን ዝነበረ ወሲዱ ሐረዶ፡ ከምቲ ቐዳማይ ከኣ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሰውኦ። |