Leviticus 9:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ ህዝቢ ኣምጺኡ ነታ ንህዝቢ መስዋእቲ ሓጢኣት ዝነበረት ምራኽ ወሲዱ፡ ከምታ ቐዳማይ መስዋእቲ ሓጢኣት ገይሩ ሓሪዱ ኣቕረባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ የሕ​ዝ​ቡን ቍር​ባን አቀ​ረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት የሆ​ነ​ውን ፍየል ወስዶ አረ​ደው፤ አነ​ጻ​ውም፤ እንደ ፊተ​ኛ​ውም ለየው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሕዝቡንም ቍርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፥ ስለ ኃጢአትም እንደ ፊተኛው ሠዋው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም በኋላ የሕዝቡን ቁርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፥ ስለ ኃጢአትም እንደ ፊተኛው የኃጢአት መሥዋዕት ሠዋው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አሮን አሳ ያርሹዋ ሺሼዳ፤ እ አሳ ናጋራ ያርሾ ግድያ ዴሻ ኦርግያ አኪደ ሹኬዳ፤ ካሰ ባረዋዳንካ ኡንቱንቱ ናጋራዉ ያርሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Aarooni asaa yarshshuwaa shiishsheedda; I asaa nagaraa yarshshoo gidiyaa deeshshaa orggiyaa akkiide shukkeedda; kase barewaadankka unttunttu nagaraw yarshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe kaaleththidi Aarooney dereza nagaraa gishshas shukettiza deysha orge ekki shukkidi ba nagara gishshas yarshidayssaththo yarshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ካሌዲ ኣሮኔይ ዴሬዛ ናጋራ ጊሻስ ሹኬቲዛ ዴይሻ ኦርጌ ኤኪ ሹኪዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ያርሺዳይሳ ያርሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ አሮን አሳ ግሾ ያርሾ ያርሽስ። እ አሳ ናጋራ ግሾ ያርሸትያ ኮልያ ኤክድ ሹክስ፤ እ ካሰ ባ ናጋራ ያርሽዳይሳዳ ኤንታ ናጋራ ግሾ ያርሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Aaroni asaa gisho yarsho yarshis. I asaa nagaraa gisho yarshetiya koliya ekidi shukis; I kase ba nagaraa yarshidaysada enta nagaraa gisho yarshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሮንም የሕዝቡን መሥዋዕት አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ የኀጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ ዐረደው፤ እንደ ፊተኛው ሁሉ ይህንም በኀጢአት መሥዋዕትነት ሠዋው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ካህኑ የሕዝቡን መባ አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርበውን ተባዕት ፍየል ወስዶ ዐረደው፤ እርሱንም ስለ ራሱ ኃጢአት ባቀረበው ዐይነት መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣሮን ነቲ ህዝቢ መስዋእቲ ኣቕረበ። ነቲ ጤል ድማ ምእንቲ ሓጢኣት ህዝቢ ሓረዶ። ከምቲ ቐዳማይ ከዓ ምእንቲ ሓጢኣት ሰውኦ።
Amharic Tigrinya 2011 መስዋእቲ እቲ ህዝቢ ኣቕረባ እሞ ነቲ ድቤላ ምእንቲ ህዝቢ መስዋእቲ ሓጢኣትን ዝነበረ ወሲዱ ሐረዶ፡ ከምቲ ቐዳማይ ከኣ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሰውኦ።