Leviticus 8:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ቱባ ድማ ኣብ ርእሱ ኣንበሮ። ኣብ ቱርባን እውን ኣብ ቅድሚት ከይተረፈ ነቲ ጻሕሊ ወርቂ፡ ነቲ ቅዱስ ኣኽሊል ኣንበሮ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በራሱ ላይ አክሊል አደረገለት፤ በአክሊሉም ላይ በፊቱ በኩል የተቀደሰውን የወርቅ መርገፍ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በራሱ ላይ መጠምጠሚያውን አደረገ፤ በመጠምጠሚያውም ላይ በፊቱ በኩል የተቀደሰውን አክሊል፥ ቅጠል የሚመስለውን የወርቅ ምልክት፥ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው በራሱ ላይ መጠምጠሚያውን አደረገ፤ በመጠምጠሚያውም ላይ በፊቱ በኩል፥ የወርቅ ጉንጉን ሆኖ በቅጠል መልክ የተሠራውን የተቀደሰ አክሊል፥ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ አሮና ሁጲያን ሻሽያ ኤንጩርሳ ዎዳ። መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ሄ ኤንጩርሳ ቦላን ስን ባጋና ዎርቃ ማዳልያ፥ ዎርቃፐ መዳ ካላቻ ምስልያ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka Aaroona huup'iyaan shaashiyaa enc'c'urssaa wotseedda. Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan he enc'c'urssaa bollan sintsa baggana work'k'aa madaaliyaa, work'k'aappe med'd'eedda kalachchaa misiliyaa wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza hu7e bollaka goosse xaaxi woththidi he xaaththa goossa bolla sinththa baggara GODAY Muses yootida mala worqqafe oosettida seeloy geeshshateththas malata gidana mala kallachcha iza bolla woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሁኤ ቦላካ ጎሴ ጻጺ ዎዲ ሄ ጻ ጎሳ ቦላ ሲን ባጋራ ጎዳይ ሙሴስ ዮቲዳ ማላ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ሴሎይ ጌሻቴስ ማላታ ጊዳና ማላ ካላቻ ኢዛ ቦላ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮና ሁጰን ፃ ቃጨ ዎስ። ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ፃ ቃጭያ ስን ባጋራ ጌሻ ዎርቃ ጉቸ ምስልያ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aarona huuphen xaatha qace wothis. Goday Muse kiitidaysada xaatha qaciya sintha baggara Geeshsha worqa guche misiliya wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ባዘዘውም መሠረት፣ ሙሴ ጥምጥሙን በአሮን ራስ ላይ አደረገ፤ በጥምጥሙም ላይ በፊት ለፊቱ በኩል የተቀደሰውን የወርቅ አክሊል አደረገለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በራሱም ላይ ጥምጥም አደረገለት፤ በጥምጥሙም ላይ ከፊት ለፊት በኩል እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት በወርቅ አጊጦ የተሠራውን የቅድስና ምልክት የሆነውን አክሊል አኖረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ርእሱ ኸዓ መጠምጠምያ ገበረሉ። ኣብ ልዕሊ እቲ መጠምጠምያ ድማ ብወገን ቅድሚት፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ብወርቂ ዝተሰርሐ ገይፂ፥ ቅዱስ ኣኽሊል ገበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ርእሱ ኸኣ መጠምጠምያ ገበረሉ። ኣብ ልዕሊ እቲ መጠምጠምያውን ብሸነኽ ቅድሚት ብሊቃ ወርቂ፡ እቲ ቅዱስ ኣኽሊል፡ ገበረሉ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝአዘዞ ገበረ። |