Leviticus 8:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣሮንን ደቁን በሎም፦ “ኣሮንን ደቁን ኪበልዑ ኣለዎም” ብምባል ዝኣዘዝክዎ፡ ነቲ ስጋ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ምብሳል፡ ኣብኡ ድማ ምስቲ ኣብ መሶብ መስዋእቲ ቅድስና ዘሎ እንጌራ ብልዑ እቲ ነገር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንንና ልጆቹን አላቸው፥ “ሥጋውን በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ በተቀደሰው ቦታ ቀቅሉ፤ አሮንና ልጆቹ ይብሉት ብሎ እግዚአብሔር እንዳዘዘኝ በዚያ እርሱንና በቅድስናው መሶብ ያለውን እንጀራ ብሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንንና ልጆቹን አላቸው። ሥጋውን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቀቅሉ፤ አሮንና ልጆቹ ይበሉታል ብዬ እንዳዘዝሁ በዚያ እርሱንና በሌማቱ ያለውን የቅድስናውን እንጀራ ብሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንንና ልጆቹን እንዲህ አላቸው፦ “ሥጋውን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቀቅሉ፤ ከዚህም ጋር ‘አሮንና ልጆቹ ይበሉታል’ ብዬ እንዳዘዝሁ የቅድስናው መሥዋዕት እንጀራ ከሚቀመጥበት መሶብ ውስጥ ያለውን እንጀራ በዚያ ትበሉታላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አሹዋ ጋከትያ ዱንካንያ ካረን ዶይስተ፤ ‘አሮንነ አ ናናይ ሄዋ ሚኖ’ ያጋደ ታን አዛዜዳዋዳን፥ ቄሳተዉ ኦከትያ ዎደ ሺሽያ ያርሹዋ ዎያ ማሶፍያ ግዶን ደእያ ያርሹዋ ኡክና ሄዋን ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa hawaadan yaageedda; «Ashuwaa Gakettiyaa Dunkkaaniyaa karen doyissite; ‹Aarooninne Aa naanay hewaa miino› yaagaade taani azazeeddawaadan, k'eesatetsaw okettiyaa wode shiishshiyaa yarshshuwaa wotsiyaa masoofiyaa giddon de'iyaa yarshshuwaa ukitsaanna hewan miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaroonenne iza attuma naytas, «Ashoza Gaytoteththa Dunkaane pengen doyssite; Aarooneynne iza nayti maana mala GODAY azazidayssa qeeseteththa sunth summiza wode yarsho izara shiishshiza leematen diza ukeththaara heen miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኣሮኔኔ ኢዛ ኣቱማ ናይታስ፥ «ኣሾዛ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌን ዶይሲቴ፤ ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ማና ማላ ጎዳይ ኣዛዚዳይሳ ቄሴቴ ሱን ሱሚዛ ዎዴ ያርሾ ኢዛራ ሺሺዛ ሌማቴን ዲዛ ኡኬራ ሄን ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናነ እያ አደ ናይታኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ አሹዋ ዱንካንያ ፐንገን ካተ፤ አሮንነ እያ አደ ናይት ታ ኪትዳይሳዳ ጋይታን ደእያ ጌሻ ኡይራ ሚተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronanne iya adde naytako haysada yaagis; ashuwa Dunkaaniya pengen kathite; Aaroninne iya adde nayti ta kiitidaysada gaytan de7iya geeshsha uythaara miite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም አሮንና ልጆቹን እንዲህ አላቸው፤ “ሥጋውን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቀቅሉት፤ በዚያም፣ ‘አሮንና ልጆቹ ይብሉት’ ተብዬ በታዘዝሁት መሠረት፣ በክህነት መስጫው መሥዋዕት መሶብ ውስጥ ካለው ኅብስት ጋር ብሉት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሙሴም አሮንንና ልጆቹን እንዲህ አላቸው፤ ሥጋውን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቀቅሉት፤ አሮንና ልጆቹ ይብሉት ብዬ እንዳዘዝኩት ያን በመሶብ ውስጥ ካለው የተቀደሰ ኅብስት ጋር ብሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኣሮንን ንደቁን “ከምቲ እግዚኣብሄር ነቲ ስጋ፥ ‘ኣሮንን ደቁን ይብልዕዎ’ ኢሉ ዝኣዘዞ፥ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ኴንኩም ኣብስልዎ እሞ፥ በቲ ኣብ ምቕባል ክህነት ዝቐርብ መሶብ ዘሎ ሕብስቲ ጌርኩም ኣብኡ ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣሮንን ንደቁን በሎም፡ ነዚ ስጋ ኻምቲ ኣነ፡ ኣሮንን ደቁን ይብልዕዎ፡ ኢለ ዝኣዘዝኩ፡ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዃንኩም ኣብስልዎ እሞ ምስቲ ኣብ መሶብ ምቕዳስ ዘሎ እንጌራ ኣብኡ ኾንኩም ብልዕዎ። |