Leviticus 8:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ውሽጡን ነቲ ኣዕጽምትን ድማ ብማይ ሓጸቦ። ሙሴ ድማ ንብዘሎ እቲ ድዑል ኣብ መሰውኢ ኣንደዶ። ንጥዑም ጨና ዚሓርር መስዋእትን ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእትን እዩ ነይሩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም በውኃ አጠበ፤ ሙሴም አውራውን በግ ሁሉ በመሠዊያው ላይ ጨመረ፤ ይህ በጎ መዓዛ እንዲሆን የሚቃጠል መሥዋዕት ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም በውኃ አጠበ፤ ሙሴም አውራውን በግ ሁሉ በመሠዊያው ላይ አቃጠለው፤ ይህ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠል መሥዋዕት ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም በውኃ አጠበ፤ ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን፥ መዓዛው ያማረ ሽታ የሆነ፥ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ ሙሴ አውራውን በግ ሁሉ በመሠዊያው ላይ አቃጠለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃን አሹዋነ ገደቱዋ ሃን ሜጮዋፐ ጉይያን፥ ዶርሳ ኡባና መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ያርሽያ ሳኣ ቦላን ዎደ ጹጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'antsaa ashuwaanne gedetuwaa haatsaan meec'c'owaappe guyyiyaan, dorssaa ubbaanna Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan yarshshiyaa sa'aa bollan wotsiide s'uuggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY iza azazida mala Musey qanththa ashotanne tohota haaththan meeccides; he dharshoza asho ubbaa GODAAS taman xuugetti sawiza yarsho ooththidi yarsho yarshizasoza bolla xuuggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ሙሴይ ቃን ኣሾታኔ ቶሆታ ሃን ሜጪዴስ፤ ሄ ርሾዛ ኣሾ ኡባ ጎዳስ ታማን ጹጌቲ ሳዊዛ ያርሾ ኦዲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኡሎ አሹዋነ ገዳታ ሜጭድ፥ ኩመ ዶርሳ ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ፁሳ ያርሾ ኦድ ያርሾ በሳን ፁግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse kiitidaysada ulo ashuwanne gedata meeccidi, kumetha dorsaa Godaas sawo tonku giya xuussa yarsho oothidi yarsho bessan xuuggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆድ ዕቃውንና እግሮቹን በውሃ አጠበ፤ ሙሴም እግዚአብሔር (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት፣ በጉን በሙሉ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ፣ ሽታውም ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ በመሠዊያው ላይ አቃጠለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ሙሴ የሆድ ዕቃዎቹንና እግሮቹን አጥቦ የአውራ በጉን ሥጋ ሁሉ በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቃጠለው፤ ይህም ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መዓዛ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ናይ ውሽጢ ኣካላት ከብድን ነቲ ኣእጋርን ብማይ ሓፀቦ። ንዅሉ ስጋ እቲ ማጕላ ድማ ኣብ መሰውኢ ኣቃፀሎ። እዙይ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ጨና ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ። እዙይ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፥ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ናውቲ ኸብድን ነቲ ኣእጋርን ብማይ ሓጸቦ። ሙሴ ድማ ንብዘሎ እቲ ድዑል ኣብ መሰውኢ ኣሕረሮ። ንሱ ንጥዑም ጨና እቲ ዚሓርር መስዋእቲ ኾነ። ንሱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ ኾነ። |