Leviticus 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮንን ደቁን ምስኡ ውሰድዎም፡ ክዳውንትን ዘይቲ ቅብኣን ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ብዕራይን ክልተ ድዑልን መሶብ ዘይበዅዐ እንጌራን ውሰዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አሮንን፥ ከእርሱም ጋር ልጆቹን፥ ልብሱንም፥ የቅብዐቱንም ዘይት፥ ለኀጢአት መሥዋዕትም የሆነውን ወይፈን፥ ሁለቱንም አውራ በጎች፥ የቂጣውንም እንጀራ መሶብ ውሰድ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንን፥ ከእርሱም ጋር ልጆቹን፥ ልብሱንም፥ የቅብዓቱንም ዘይት፥ ለኃጢአት መሥዋዕትም የሆነውን ወይፈን፥ ሁለቱንም አውራ በጎች፥ የቂጣውንም እንጀራ ሌማት ውሰድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አሮንን፥ ከእርሱም ጋር ልጆቹን፥ ልብሱንም፥ የቅባቱንም ዘይት፥ ለኃጢአት መሥዋዕትም የሚቀርበውን ወይፈን፥ ሁለቱንም አውራ በጎች፥ እርሾ ያልነካው ቂጣ የሚቀመጥበትንም መሶብ ውሰድ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ቃይ ኡንቱንቱና እትፐ፥ ቄሳተ ማዩዋ፥ ኦክያ ዛይትያ፥ ናጋራ ያርሾ ሹክያ ኮሩማ፥ ላኡ ዶርሳ ኦርገቱዋነ፥ እርሹዋ የገናን ኡኬዳ ኡክ ዎዳ ማሶፍያ አካደ ያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa k'ay unttunttunna ittippe, k'eesatetsaa mayuwaa, okkiyaa zayitiyaa, nagaraa yarshshoo shukkiyaa korumaa, laa"u dorssaa orggetuwaanne, irshshuwaa yeggennaan uukkeedda ukitsaa wotseedda masoofiyaa akkaade ya. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aaroonenne iza attuma nayta, qeeseteththa may7ozakka, tiyettiza zayteza, nagara geeshos shiiqiza korma boora, nam7u dharshonne irshoy gelontta uukettida ukeththi izan diza leemateza isttara ekka ya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔኔ ኢዛ ኣቱማ ናይታ፥ ቄሴቴ ማይኦዛካ፥ ቲዬቲዛ ዛይቴዛ፥ ናጋራ ጌሾስ ሺቂዛ ኮርማ ቦራ፥ ናምኡ ርሾኔ ኢርሾይ ጌሎንታ ኡኬቲዳ ኡኬ ኢዛን ዲዛ ሌማቴዛ ኢስታራ ኤካ ያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮናነ እያ አደ ናይታ፥ ኤንታራ እስፈ ካህነተ ማኡዋ፥ ትዮ ዛይትያ፥ ናጋራ ያርሹዋ ሹከትያ ኮርማ፥ ናምኡ ማራዘታነ፥ እርሾይ ገልቦና ኡከትዳ ኡይ ዎያ ጋይታ ኤካዳ ያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaronanne iya adde nayta, entara issife kahinetetha ma7uwa, tiyo zaytiya, nagara yarshuwa shuketiya kormaa, nam7u marazetanne, irshoy geliboonna uuketida uythaa wothiya gayta ekada ya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሮንንና ልጆቹን፣ ልብሰ ተክህኖውን፣ የመቅቢያ ዘይቱን፣ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ወይፈን፣ ሁለቱን አውራ በጎችና እርሾ ሳይገባበት የተጋገረው ቂጣ ያለበትን መሶብ አምጣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሮንንና ወንዶች ልጆቹን እንዲሁም የክህነት ልብሱን፥ የቅባቱን ዘይት፥ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚቀርበውን ኰርማ ሁለቱን የበግ አውራዎች፥ እርሾ ያልነካው ቂጣ ያለበትን መሶብ፥ አብረህ አምጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንኣሮንን ንደቁን ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ውሰዶም። ኣልባስን መቕብኢ ዘይትን፥ እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ዝራብዕን፥ እቶም ክልተ ማጓሉን፥ እቲ ቕጫ ዝሓዘ መሶብን ድማ ተማላእ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሮን ደቁ ኸኣ ምስኡ፡ ኣልባስን ዘይቲ ቕብኣትን እቲ ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣትን እቶም ክልተ ድዑልን እቲ መሶብ ቅጫን ውሰድ። |