Leviticus 8:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኣብ መዓንጣ ዝነበረ ዅሉ ስብሕን ነቲ ኣብ ልዕሊ ጸላም ከብዲ ዝነበረ ተረፍን ክልተ ኩሊትን ስብሕን ወሲዱ፡ ሙሴ ድማ ኣብ መሰውኢ ኣንደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም በሆድ ዕቃው ላይ ያለ​ውን ስብ ሁሉ፥ የጉ​በ​ቱ​ንም መረብ፥ ሁለ​ቱ​ንም ኵላ​ሊ​ቶች፥ ስባ​ቸ​ው​ንም ወሰደ፤ በመ​ሠ​ዊ​ያ​ውም ላይ ጨመ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥ የጕበቱንም መረብ፥ ሁለቱንም ኵላሊቶች ስባቸውንም ወሰደ፤ ሙሴም በመሠዊያው ላይ አቃጠለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥ በጉበቱም ላይ ያለውን መረብ፥ ሁለቱንም ኩላሊቶች ከስባቸው ጋር ወሰደ፤ ሙሴም በመሠዊያው ላይ አቃጠለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃን አሹዋ ካሜዳ ሀንዳ ኡባ፥ ትርያ ጼራ ቦላ ደእያ ሞያ፥ ላኡ ክላሆቱዋነ ኡንቱንታ ካሜዳ ሀንዳ አኪደ፥ ሙሴ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ዎደ ጹጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'antsaa ashuwaa kammeedda handdaa ubbaa, tiriyaa s'eeraa bolla de'iyaa mood'iyaa, laa"u kilahotuwaanne unttuntta kammeedda handdaa akkiide, Muse yarshshiyaa sa'aa bollan wotsiide s'uuggeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey shukettida meheza qanththa ashoza bolla diza moodheza ubbaa, tire kammi oykkida moodheza, kilahotanne istta kammi oykkida moodheza ubbaa ekkidi yarsho yarshizasoza bolla xuuggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ሹኬቲዳ ሜሄዛ ቃን ኣሾዛ ቦላ ዲዛ ሞዛ ኡባ፥ ቲሬ ካሚ ኦይኪዳ ሞዛ፥ ኪላሆታኔ ኢስታ ካሚ ኦይኪዳ ሞዛ ኡባ ኤኪዲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ኡሎ አሹዋ ካምዳ ሞዋ ኡባ፥ ትርያ ፄራ ባጋ፥ ክላሆታነ ኤንታ ካምዳ ሞዋ ኤክድ፥ ያርሾ በሳን ፁግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey ulo ashuwa kammida modhuwa ubba, tiriya xeera baggaa, kilahotanne enta kammida modhuwa ekidi, yarsho bessan xuuggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም የሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ሁሉ፣ የጕበቱን ሽፋን፣ ኵላሊቶችንና ሥባቸውን ወስዶ በመሠዊያው ላይ አቃጠለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ በእንስሳው ሆድ ዕቃ ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥ ጒበቱን እንደ መረብ ሆኖ የሚሸፍነው ስብ፥ ኲላሊቶቹንና በእነርሱ ላይ ያለውን ስብ ወስዶ፥ ሁሉንም በመሠዊያው ላይ አቃጠለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሉ ኣብ ናይ ውሽጢ ኣካላት ዝነበረ ስብሕን ቃንጡጥ ከብድን ክልቲኡ ዅላሊትን ምስ ስብሑን ወሲዱ ድማ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ ኣቃፀሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኹሉ ኣብ ናውቲ ኸብዲ ዝነበረ ስብሕን ቋንጡጥ ከብድን ክልቲኤን ኩሊት ምስ ስብሔንን ወሰደ፡ ሙሴ ድማ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ ኣሕረሮ።