Leviticus 8:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንደቂ ኣሮን ኣምጺኡ፡ ክዳውንቶም ተኸዲኑ፡ ብቐበቶ ኣቐመጦም፡ ቆቢዖም ድማ ለበሶም። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው ሙሴ የአ​ሮ​ንን ልጆች አቀ​ረበ፤ የበ​ፍታ ቀሚ​ሶ​ች​ንም አለ​በ​ሳ​ቸው፤ በመ​ታ​ጠ​ቂ​ያም አስ​ታ​ጠ​ቃ​ቸው፤ አክ​ሊ​ልም ደፋ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፥ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፥ በመታጠቂያም አስታጠቃቸው፥ ቆብም ደፋባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፥ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፥ በመርገፍም በተጌጠ መታጠቂያ አስታጠቃቸው፥ ቆብም ደፋባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴ አሮና አቱማ ናናቱዋ ስንዉ አደ፥ ቃምሽያ ማይዜዳ፤ ዳንጩዋን ዳንጭሴዳ። ኡንቱንቱ ሻሽያ ኤንጩርሳ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, Muse Aaroona attuma naanatuwaa sintsaw aatsiide, k'amishiyaa mayzzeedda; danc'c'uwaan danc'c'isseedda. Unttunttu shaashiyaa enc'c'urssaa wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kaaleththidikka Musey GODAY iza azazida mala Aaroone attuma nayta sinth shiishshidi adussa may7o mayzides; xeessan qabatto danccisidi istta hu7en qoobe woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሌዲካ ሙሴይ ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ኣሮኔ ኣቱማ ናይታ ሲን ሺሺዲ ኣዱሳ ማይኦ ማይዚዴስ፤ ጼሳን ቃባቶ ዳንጪሲዲ ኢስታ ሁኤን ቆቤ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ሙሰይ አሮና አደ ናይታ ስን አድ ማኦ ማይዝድ ዳንጮ ዳንጭስስ። ኤንታ ሁጰን ፃ ቃጨ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse kiittidaysada Musey Aarona adde nayta sinthe aathidi ma7o mayzidi danco dancisis. Enta huuphen xaatha qace wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት ሙሴ፣ የአሮንን ልጆች ወደ ፊት አቅርቦ እጀ ጠባብ አለበሳቸው፤ መታጠቂያ አስታጠቃቸው፤ ቆብም ደፋላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም ሙሴ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት የአሮንን ወንዶች ልጆች ወደፊት አቅርቦ ቀሚስ አለበሳቸው፤ በወገባቸውም ዙሪያ መታጠቂያ አድርጎ በራሳቸውም ላይ ቆብ ደፋላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፥ ሙሴ ንደቂ ኣሮን ኣቕረቦም፤ ቀማውሽ ኸዲኑ ኸዓ ቕናውቲ ኣቐነቶም፤ መጠምጠምያታት እውን ገበረሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ድማ፡ ሙሴ ንደቂ ኣሮን ኣቕረቦም፡ ቀመውሽ ታሕቲ ኸዲኑ ኸኣ ቅናውቲ ኣቕነቶም፡ መጠምጠምያታትውን ገበረሎም።