Leviticus 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ንደቂ ኣሮን ኣምጺኡ፡ ክዳውንቶም ተኸዲኑ፡ ብቐበቶ ኣቐመጦም፡ ቆቢዖም ድማ ለበሶም። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፤ የበፍታ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፤ በመታጠቂያም አስታጠቃቸው፤ አክሊልም ደፋላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፥ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፥ በመታጠቂያም አስታጠቃቸው፥ ቆብም ደፋባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፥ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፥ በመርገፍም በተጌጠ መታጠቂያ አስታጠቃቸው፥ ቆብም ደፋባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ ሙሴ አሮና አቱማ ናናቱዋ ስንዉ አደ፥ ቃምሽያ ማይዜዳ፤ ዳንጩዋን ዳንጭሴዳ። ኡንቱንቱ ሻሽያ ኤንጩርሳ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, Muse Aaroona attuma naanatuwaa sintsaw aatsiide, k'amishiyaa mayzzeedda; danc'c'uwaan danc'c'isseedda. Unttunttu shaashiyaa enc'c'urssaa wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaaleththidikka Musey GODAY iza azazida mala Aaroone attuma nayta sinth shiishshidi adussa may7o mayzides; xeessan qabatto danccisidi istta hu7en qoobe woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሌዲካ ሙሴይ ጎዳይ ኢዛ ኣዛዚዳ ማላ ኣሮኔ ኣቱማ ናይታ ሲን ሺሺዲ ኣዱሳ ማይኦ ማይዚዴስ፤ ጼሳን ቃባቶ ዳንጪሲዲ ኢስታ ሁኤን ቆቤ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ሙሰይ አሮና አደ ናይታ ስን አድ ማኦ ማይዝድ ዳንጮ ዳንጭስስ። ኤንታ ሁጰን ፃ ቃጨ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse kiittidaysada Musey Aarona adde nayta sinthe aathidi ma7o mayzidi danco dancisis. Enta huuphen xaatha qace wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት ሙሴ፣ የአሮንን ልጆች ወደ ፊት አቅርቦ እጀ ጠባብ አለበሳቸው፤ መታጠቂያ አስታጠቃቸው፤ ቆብም ደፋላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም ሙሴ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት የአሮንን ወንዶች ልጆች ወደፊት አቅርቦ ቀሚስ አለበሳቸው፤ በወገባቸውም ዙሪያ መታጠቂያ አድርጎ በራሳቸውም ላይ ቆብ ደፋላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፥ ሙሴ ንደቂ ኣሮን ኣቕረቦም፤ ቀማውሽ ኸዲኑ ኸዓ ቕናውቲ ኣቐነቶም፤ መጠምጠምያታት እውን ገበረሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ድማ፡ ሙሴ ንደቂ ኣሮን ኣቕረቦም፡ ቀመውሽ ታሕቲ ኸዲኑ ኸኣ ቅናውቲ ኣቕነቶም፡ መጠምጠምያታትውን ገበረሎም። |