Leviticus 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ ኣብ መሰውኢ የቃጽሎ። ናይ በደል መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የእ​ሳት ቍር​ባን እን​ዲ​ሆን በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ይጨ​ም​ረ​ዋል፤ እር​ሱም የበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱ የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱ የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታማን ጹጊደ መና ጎዳዉ ያርሽያ ያርሹዋዳን፥ ሄ ሺቄዳ ሀንዳ ቄሲ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጹጎ፤ ሄዌ ናቁዋ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taman s'uugiide Med'inaa Godaw yarshshiyaa yarshshuwaadan, he shiik'eedda handdaa k'eesii yarshshiyaa sa'aa bollan s'uuggo; hewe naak'uwaa yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yarsho yarshizason diza moodhe ubbaa qeesezi Xoossas taman xuuggi yarsho; hessika qoho gishshas shiiqiza yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያርሾ ያርሺዛሶን ዲዛ ሞ ኡባ ቄሴዚ ጾሳስ ታማን ጹጊ ያርሾ፤ ሄሲካ ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ሀይሳታ ታማን ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሾ፤ ሄስ ናቆ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney haysata taman xuussa yarsho oothidi Godaas yarsho; hessi naaqo yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል፤ ይህም የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመሠዊያውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ ካህኑ ለእግዚአብሔር መባ አድርጎ በእሳት ያቃጥለው፤ ይህም የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ድማ ነዝ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ፤ እዙይ ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ነዚ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚብሄር ኣብ መሰውኢ የሕርሮ፡ ንሱ መስዋእቲ በደል እዩ።