Leviticus 7:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣብታ ዝቐብኣቶም መዓልቲ፡ ከምቲ ንወለዶታቶም ዚኸውን ዘለኣለማዊ ስርዓት፡ ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ኪወሃቦም ኣዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለልጅ ልጃ​ቸው ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ እን​ዲ​ሆን በቀ​ባ​ቸው ቀን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ይሰ​ጡ​አ​ቸው ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘው ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም እድል ፈንታቸው እንዲሆን በቀባቸው ቀን የእስራኤል ልጆች ይሰጡአቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም ድርሻቸው እንዲሆን በቀባቸው ቀን ከእስራኤል ልጆች እንዲሰጣቸው ጌታ ያዘዘው ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቄሰተዉ ኦከቴዳ ጋላስ፥ ሄዋ ኡንቱንቶ እማና ማላ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባ አዛዜዳ፤ ስን የለታን ኡባንካ ሀዌ ዎጋ ግዲደ ኦሰቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday unttunttu k'eesetetsaw oketteedda gallassi, hewaa unttunttoo immana mala, Israa'eeliyaa asaa ubbaa azazeedda; sintsa yeletaan ubbankka hawe woga gidiide oosettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassika istti tiyettida; GODAY hessa he yarshettizayssafe qeesetas immana mala Isra7eele asaa azazides; hessika guyeppe yaana wode ubbaan Isra7eele naytas istta gisha histti immana mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሲካ ኢስቲ ቲዬቲዳ፤ ጎዳይ ሄሳ ሄ ያርሼቲዛይሳፌ ቄሴታስ ኢማና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣዛዚዴስ፤ ሄሲካ ጉዬፔ ያና ዎዴ ኡባን ኢስራኤሌ ናይታስ ኢስታ ጊሻ ሂስቲ ኢማና ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኤንታ ካህነተስ ትይዳ ጋላስ፥ ሄሳ ኤንታዉ እማና መላ እስራኤለ አሳ ኪትስ፤ ሄስ ያና የለተን ኤቅድ ደእያ ዎጋ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday enta kahinetethas tiyida gallas, hessa entaw immana mela Isra7eele asaa kiittis; hessi yaana yeletethan eqidi de7iya woga gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህናቱ በተቀቡበት ቀን፣ እስራኤላውያን መደበኛ ድርሻ አድርገው ከትውልድ እስከ ትውልድ ይህን እንዲሰጧቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) አዘዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ቀን እግዚአብሔር ይህን የመሥዋዕት ክፍል ለካህናቱ እንዲሰጡአቸው የእስራኤልን ሕዝብ አዘዘ፤ ይህም በሚመጡት ዘመናት ሁሉ የካህናቱ ድርሻ እንዲሆን ቋሚ ሥርዓት አደረገው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ዝተቐብኡላ መዓልቲ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል እዝ ብፅሒት እዙይ ክህብዎም ኣዘዘ። እዙይ ከዓ ንውሉድ ወለዶ ዝነብር ስርዓት ዘለኣለም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ኻህናት እግዚኣብሄር ኪኾኑ ዘቕረቦም መዓልቲ፡ በታ ዝቐብኦም መዓልቲ፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ደቂ እስራኤል ክህበዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም፡ ግደ ምቕባእ ኣሮንን ግደ ምቕባእ ደቁን እዚ እዩ። ንውሉድ ወለድኦም ስርዓት ዘለኣለም እዩ።