Leviticus 7:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብታ ዝቐብኣቶም መዓልቲ፡ ከምቲ ንወለዶታቶም ዚኸውን ዘለኣለማዊ ስርዓት፡ ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ኪወሃቦም ኣዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም ሕግ እንዲሆን በቀባቸው ቀን የእስራኤል ልጆች ይሰጡአቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም እድል ፈንታቸው እንዲሆን በቀባቸው ቀን የእስራኤል ልጆች ይሰጡአቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም ድርሻቸው እንዲሆን በቀባቸው ቀን ከእስራኤል ልጆች እንዲሰጣቸው ጌታ ያዘዘው ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ቄሰተዉ ኦከቴዳ ጋላስ፥ ሄዋ ኡንቱንቶ እማና ማላ፥ እስራኤልያ አሳ ኡባ አዛዜዳ፤ ስን የለታን ኡባንካ ሀዌ ዎጋ ግዲደ ኦሰቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday unttunttu k'eesetetsaw oketteedda gallassi, hewaa unttunttoo immana mala, Israa'eeliyaa asaa ubbaa azazeedda; sintsa yeletaan ubbankka hawe woga gidiide oosettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassika istti tiyettida; GODAY hessa he yarshettizayssafe qeesetas immana mala Isra7eele asaa azazides; hessika guyeppe yaana wode ubbaan Isra7eele naytas istta gisha histti immana mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሲካ ኢስቲ ቲዬቲዳ፤ ጎዳይ ሄሳ ሄ ያርሼቲዛይሳፌ ቄሴታስ ኢማና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣዛዚዴስ፤ ሄሲካ ጉዬፔ ያና ዎዴ ኡባን ኢስራኤሌ ናይታስ ኢስታ ጊሻ ሂስቲ ኢማና ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤንታ ካህነተስ ትይዳ ጋላስ፥ ሄሳ ኤንታዉ እማና መላ እስራኤለ አሳ ኪትስ፤ ሄስ ያና የለተን ኤቅድ ደእያ ዎጋ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday enta kahinetethas tiyida gallas, hessa entaw immana mela Isra7eele asaa kiittis; hessi yaana yeletethan eqidi de7iya woga gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱ በተቀቡበት ቀን፣ እስራኤላውያን መደበኛ ድርሻ አድርገው ከትውልድ እስከ ትውልድ ይህን እንዲሰጧቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) አዘዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ቀን እግዚአብሔር ይህን የመሥዋዕት ክፍል ለካህናቱ እንዲሰጡአቸው የእስራኤልን ሕዝብ አዘዘ፤ ይህም በሚመጡት ዘመናት ሁሉ የካህናቱ ድርሻ እንዲሆን ቋሚ ሥርዓት አደረገው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ዝተቐብኡላ መዓልቲ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል እዝ ብፅሒት እዙይ ክህብዎም ኣዘዘ። እዙይ ከዓ ንውሉድ ወለዶ ዝነብር ስርዓት ዘለኣለም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ኻህናት እግዚኣብሄር ኪኾኑ ዘቕረቦም መዓልቲ፡ በታ ዝቐብኦም መዓልቲ፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ደቂ እስራኤል ክህበዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም፡ ግደ ምቕባእ ኣሮንን ግደ ምቕባእ ደቁን እዚ እዩ። ንውሉድ ወለድኦም ስርዓት ዘለኣለም እዩ። |