Leviticus 7:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ኽፋል ቅብኣት ኣሮንን ቅብኣት ደቁን፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ፡ ኣብታ ንእግዚኣብሄር ብኽህነት ኬገልግልዎ ዘምጽኣላ መዓልቲ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን በክህነት ያገለግሉት ዘንድ በተቀቡበት ቀን ለእግዚአብሔር ከሆነ ከእሳት ቍርባን የአሮንና የልጆቹ ሕግ ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን በክህነት ያገለግሉት ዘንድ ባቀረባቸው ቀን ለእግዚአብሔር ከሆነ ከእሳት ቍርባን የአሮንና የልጆቹ እድል ፈንታ ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታን በክህነት እንዲያገለግሉት እነርሱን ባቀረባቸው ቀን ለጌታ በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን የአሮንና የልጆቹ ድርሻ ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮንነ አ አቱማ ናናይ ቄስያ ግዲደ፥ መና ጎዳዉ ኦናዉ ሱንቴዳ ጋላስ መና ጎዳዉ ሺሼዳ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ሄዌ ኡንቱንቶ ግሹዋ ግዲደ እመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aarooninne Aa attuma naanay K'eesiyaa gidiide, Med'inaa Godaw ootsanaw suntsetteedda gallassi Med'inaa Godaw shiishsheedda taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe hewe unttunttoo gishuwaa gidiide imetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssika GODAY Aaroonenne iza nayta qeese histti shuumida gallas GODAAS shiiqidi xuugettiza yarshofe qeeseta gisha gidana mala shaakkidaaza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲካ ጎዳይ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ቄሴ ሂስቲ ሹሚዳ ጋላስ ጎዳስ ሺቂዲ ጹጌቲዛ ያርሾፌ ቄሴታ ጊሻ ጊዳና ማላ ሻኪዳዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮንነ እያ አደ ናይት ካህነ ግድድ ሹመትዳ ጋላስ ጎዳስ ሺቅዳ ፁሳ ያርሹዋፈ፥ ሄስካ ኤንታዉ ግሾ ግድድ እመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroninne iya adde nayti kahine gididi shuumetida gallas Godaas shiiqida xuussa yarshuwafe, hesika entaw gisho gididi imetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናት ሆነው እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲያገለግሉ በቀረቡ ቀን፣ በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከቀረበው መሥዋዕት ላይ ለአሮንና ለልጆቹ የተመደበላቸው ድርሻ ይህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም እግዚአብሔር አሮንንና ልጆቹን ካህናት አድርጎ በሾመበት ቀን ለእግዚአብሔር ከቀረበው ከሚቃጠል መሥዋዕት ለካህናት ድርሻ ሆኖ የተለየ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ በታ ንእግዚኣብሄር ካህናት ኮይኖም ከገልግሉ ዝቐረቡላ መዓልቲ፥ ደቂ እስራኤል ካብቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ ኽህብዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም ግደ ኣሮንን ደቁን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ኻህናት እግዚኣብሄር ኪኾኑ ዘቕረቦም መዓልቲ፡ በታ ዝቐብኦም መዓልቲ፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ደቂ እስራኤል ክህበዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም፡ ግደ ምቕባእ ኣሮንን ግደ ምቕባእ ደቁን እዚ እዩ። ንውሉድ ወለድኦም ስርዓት ዘለኣለም እዩ። |