Leviticus 7:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእዳዉ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ፡ እቲ ስብሒ ምስ ጡብ፡ ንሱ ኸምጽእ ኣለዎ፡ እቲ ጡብ ከም መስዋእቲ ማዕበል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪንቀሳቐስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእርሱ እጆች ለእግዚአብሔር የእሳቱን ቍርባን ያመጣሉ፤ ፍርምባውን በእግዚአብሔር ፊት ቍርባን ያቀርብ ዘንድ በጉበቱ ላይ ያለውን መረብና የፍርምባውን ስብ ያመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእርሱ እጆች ለእግዚአብሔር የእሳቱን ቍርባን ያመጣሉ፤ ፍርምባው በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ይወዘውዝ ዘንድ ስቡንና ፍርምባውን ያመጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእርሱ እጆች ለጌታ በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን ያመጣሉ፤ እርሱም ፍርምባው በጌታ ፊት ለመወዝወዝ ቁርባን እንዲወዘወዝ ፍርምባውን ከስቡ ጋር ያመጣዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ እ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋ ኦደ፥ ባረ ኩሽያን አኪደ አሆ፤ ቃይ ሞዋካ አንጎሱዋና አሆ፤ አንጎሱዋ ዉጻክያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳ ስንን ቃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa I Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide, bare kushiyaan akkiide aho; k'ay mod'd'uwaakka anggoosuwaana aho; anggoosuwaa wus'akkiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaa sintsan k'aatso. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He izi ehoyssaka GODAAS xuugettiza yarsho histti shiishsho; moodhezakka angasozara GODAA sinththan yaanne haa qaaseththi shiishshiza yarsho histti shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኢዚ ኤሆይሳካ ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ፤ ሞዛካ ኣንጋሶዛራ ጎዳ ሲንን ያኔ ሃ ቃሴ ሺሺዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ እ ጎዳስ ታማን ፁሳ ያርሾ ኦድ፥ ባ ኩሸን ኤክድ ኤሆ። ቃስ ሞዋ አንጋሱዋራ ጋ ኤህድ ዩሾ ያርሾ ኦድ ጎዳ ስንን ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa I Godaas taman xuussa yarsho oothidi, ba kushen ekidi eho. Qassi modhuwa angaasuwara gathi ehidi yuusho yarsho oothidi Godaa sinthan yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቀርበውን መሥዋዕት በራሱ እጅ ያቅርበው፤ ሥቡን ከፍርምባው ጋር ያቅርብ፤ ፍርምባውን መሥዋዕት አድርጎ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይወዝውዘው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቅርብ፤ የእንስሳውንም ስብ ከፍርምባው ጋር በመወዝወዝ ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጎ ያቅርብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ናባይ ብሓዊ ዝቐርብ መስዋእቲ በእዳዉ የምፅኣዮ። እቲ ሓኸለ ናባይ እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ምእንቲ ኽቐርብስ፥ ነቲ ስብሑን ሓኸለኡን የምፅአዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ በእዳው የምጽኣዮ። እቲ ሓኸለ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ምውዝዋዝ ኪውዝወዝሲ፡ ስብሑን ሓኸሊኡን የምጽኣዮ። |