Leviticus 7:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ፡ መስዋእቲ ምስጋና ናብ እግዚኣብሄር ዘምጽእ፡ መስዋእቱ ንእግዚኣብሄር ካብ መስዋእቲ ምስጋናኡ የብጽሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች እን​ዲህ ብለህ ተና​ገ​ራ​ቸው፦ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የደ​ኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ያ​ቀ​ርብ ሰው ቍር​ባ​ኑን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከደ​ኅ​ን​ነቱ መሥ​ዋ​ዕት ያመ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። ለእግዚአብሔር የደኅንነት መሥዋዕት የሚያቀርብ ሰው ቍርባኑን ለእግዚአብሔር ከደኅንነቱ መሥዋዕት ያመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ለጌታ የአንድነትን መሥዋዕት የሚያቀርብ ሰው ቁርባኑን ለጌታ ከሰላሙ መሥዋዕት ያመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳዉ እትፐተ ያርሹዋ ሺሽያ አይ አሳይነ ሄ እትፐተ ያርሹዋፐ ሻኪደ፥ ባረ ሁጰ እሞታ ዱማዪደ መና ጎዳዉ ሺሾ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Godaw ittippetetsaa yarshshuwaa shiishshiyaa ay asaynne he ittippetetsaa yarshshuwaappe shaakkiide, bare huup'e imotaa dummayiide Med'inaa Godaw shiishsho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni Isra7eele asaas, ‹Ay asikka issifeteththa yarsho shiishshizaa gidikko izappe baggaa shaakkidi GODAAS dumma yarsho histti eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኣይ ኣሲካ ኢሲፌቴ ያርሾ ሺሺዛ ጊዲኮ ኢዛፔ ባጋ ሻኪዲ ጎዳስ ዱማ ያርሾ ሂስቲ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ጎዳስ እስፈተ ያርሾ ሺሽያ ኦንካ ሄ እስፈተ ያርሹዋፈ ሻክድ ባ እሞታ ኦድ ጎዳስ ዱማይድ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas haysada yaagada oda; Godaas issifetetha yarsho shiishiya oonika he issifetetha yarshuwafe shaakidi ba imota oothidi Godaas dummayidi yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው፤ ‘የኅብረት መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርብ ማንኛውም ሰው ስለ ራሱ መሥዋዕት አድርጎ ከዚሁ ላይ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፤ ማንም ሰው የአንድነት መሥዋዕት ቢያቀርብ ከእርሱ ከፍሎ ለእግዚአብሔር የተለየ መባ ያምጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ እቲ ናይ ምስጋና መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብ ሰብ፥ ካብቲ ናይ ሰላም መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር የምፅእ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ እቲ ናይ ምስጋና መስዋእቱ ንእግዚኣብሄር ዜቕርብ፡ ካብቲ ናይ ምስጋና መስዋእቱ ኣልዒሉ ህያቡ ናብ እግዚኣብሄር የምጽኣዮ።