Leviticus 7:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስብሒ ናይቲ ሓደ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ ዘቕረበሉ እንስሳ ዚበልዕ ዘበለ፡ እታ እትበልዖ ነፍሲ ካብ ህዝቡ ትጸንዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ሳት ከሚ​ቀ​ር​በው ከእ​ን​ስሳ ስብ የሚ​በላ ሁሉ ያች የበ​ላች ሰው​ነት ከሕ​ዝ​ብዋ ተለ​ይታ ትጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር በእሳት ከሚቀርበው ከእንስሳ ስብ የሚበላ ሁሉ፥ ያ የበላ ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ በእሳት ከሚያቀርበው ከእንስሳ ስብ የሚበላ ሰው ሁሉ፥ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሾ ሺሽያ መህያ ሞያ ምያ ኦንነ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshoo shiishshiyaa mehiyaa mood'iyaa miyaa ooninne bare asaa giddoppe bohetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xuugetti GODAAS yarsho shiiqiza mehe moodhe mizaadey oonikka Xoossa deraa giddofe shaaketti dhayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጹጌቲ ጎዳስ ያርሾ ሺቂዛ ሜሄ ሞ ሚዛዴይ ኦኒካ ጾሳ ዴራ ጊዶፌ ሻኬቲ ዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ታማን ፁሳ ያርሾስ ሺቅያ መህያ ሞ አሹዋ ምያ ኦንካ ባ አሳ ግዶፈ ኩረቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas taman xuussa yarshos shiiqiya mehiya modho ashuwa miya oonika ba asaa giddofe kuretto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርብ እንስሳ ሥብ የሚበላ ማንኛውም ሰው ከሕዝቡ ይወገድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ ለእግዚአብሔር የቀረበውን እንስሳ ስብ የሚበላ ሰው ከእግዚአብሔር ሕዝብ ይለይ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ስብሒ እቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ እንስሳ ዝበልዐ ሰብ፥ ካብ ህዝቡ ይወገድ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ስብሒ እቲ እንስሳ፡ ካብኡ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ዜቕርብዎ፡ ዝብልዔ ዘበለ፡ እታ ዝበልዔት ነፍሲ ኻብ ህዝባ ኽትምንቆስ እያ።