Leviticus 7:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርኹስ ነገር፡ ከም ርኽሰት ሰብ፡ ወይ ርኹስ እንስሳ ወይ ፍንፉን ርኹስ ነገር ተንኪፋ፡ ስጋ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝዀነ መስዋእቲ ምስጋና እትበልዕ ነፍሲ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ካብ ናቱ ትቝረጽ ህዝቢ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከር​ኩስ ሁሉ፥ ወይም ከረ​ከ​ሰው ሰው፥ ወይም ንጹሕ ካል​ሆ​ነው እን​ስሳ የነ​ካች ሰው​ነት፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሆ​ነው ከደ​ኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት ሥጋ ብት​በላ፥ ያች ሰው​ነት ከሕ​ዝ​ብዋ ተለ​ይታ ትጥፋ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውንም ርኵስ ነገር ቢነካ፥ የሰውን ወይም የረከሰን እንስሳ ወይም ሌላውን የተጠላ ርኩስን ቢነካ፥ ለእግዚአብሔርም ከሆነው ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማንም ሰው የሰውን ርኩሰት ወይም የረከሰን እንስሳ ወይም ምንም ዓይነት ርኩስ ሆኖ የተጠላን ማናቸውንም ርኩስ ነገር ነክቶ፥ ለጌታ ከሆነው ከአንድነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እት አሳይ ቱናባ አያነ ቦቾፐ አሳ ቱናተ ግድና ዎይ ቱና መህያ ግድና፥ ዎይ ሀራ ሸነይያ ቱናባ ቦቾፐ ስሚደ መና ጎዳዉ ያርሼዳ እትፐተ ያርሹዋ አሹዋፐ ሞፐ፥ ሄ ኡራይ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay itti Asay tunabaa ayaanne bochchooppe asaa tunatetsaa gidina woy tuna mehiyaa gidina, woy hara sheneyiyaa tunabaa bochchooppe simmiide Med'inaa Godaw yarshsheedda ittippetetsaa yarshshuwaa ashuwaappe mooppe, he uray bare asaa giddoppe bohetto› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ay asikka geesh gidontta miish woykko medosatanne goggiza tuna miish bochchidi issifeteththas shiiqiza yarsho asho miikko hessaadey GODAA deraa giddofe shaaketti dhayo.› »
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይ ኣሲካ ጌሽ ጊዶንታ ሚሽ ዎይኮ ሜዶሳታኔ ጎጊዛ ቱና ሚሽ ቦቺዲ ኢሲፌቴስ ሺቂዛ ያርሾ ኣሾ ሚኮ ሄሳዴይ ጎዳ ዴራ ጊዶፌ ሻኬቲ ዮ።› »
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ቱናባ ቦችኮ፥ አሳ ቱናተ ግድን ዎይኮ ቱና መሄ ግድን ዎይኮ ሀራ እፀትያ ቱናባ ቦችድ፥ ጎዳስ ያርሸትዳ እስፈተ ያርሾ አሹዋፐ ሚኮ፥ ሄ ኡራይ ባ አሳ ግዶፈ ኩረቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi tunaba bochiko, asa tunatethi gidin woyko tuna mehe gidin woyko hara ixetiya tunaba bochidi, Godaas yarshetida issifetetha yarsho ashuwape miiko, he uray ba asaa giddofe kureto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማንኛውም ሰው የሰውን ርኩሰት ወይም ርኩስ እንስሳን ወይም ማንኛውንም ርኩስ ነገር ቢነካና ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከቀረበው የኅብረት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፣ ያ ሰው ፈጽሞ ከሕዝቡ ይወገድ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ማንም ሰው ንጹሕ ያልሆነው ከሰው ወይም ከእንስሶች የሚወጣ ማንኛውንም ርኩስ ነገር ነክቶ ይህን የአንድነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ ያ ሰው ከእግዚአብሔር ሕዝብ ይለይ። ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብ ዝረኸሰ ነገር እንተ ነኽአ፥ ኣብ ሰብ ንዘሎ ዘርክስ፥ ወይ ዝረኸሰ እንስሳ ወይ ዝኾነ ፅዩፍ ርኽሰት እንተ ነኽአሞ፥ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ዝቐረበ ስጋ መስዋእቲ ምስጋና ከዓ እንተ በልዐ፥ እቲ ሰብ እቱይ ካብ ህዝቡ ይወገድ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ገለ ርኹስ ነገር እንተ ተንከየት፡ ርኽሰት ሰብ ወይ ርኩስ እንስሳ ወይ ዝኾነ ጽዩፍ ርኽሰት፡ ካብቲ ናይ እግዚኣብሄር ስጋ መስዋእቲ ምስጋና ኸአ እንተ በልዔት፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝባ ኽትምንቆስ እያ።