Leviticus 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና እትበልዕ ነፍሲ ግና፡ ርኽሰቱ ኣብ ልዕሊኡ ሒዛ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ካብ ህዝቡ ክትቁረጽ ኣለዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀጢአት ሳለባት፥ ለእግዚአብሔር ከሆነው ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ የበላች ሰውነት፥ ያች ሰውነት ከሕዝብዋ ተለይታ ትጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም የረከሰ ቢሆን፥ ለእግዚአብሔርም ከሆነው ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የረከሰ ሰው ሆኖ ሳለ፥ ለጌታ ከሆነው ከአንድነት መሥዋዕት ሥጋ የበላ እንደሆነ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እት አሳይ ቱና ግድ ኡቲደ፥ መና ጎዳዉ ሺሼዳ እትፐተ ያርሹዋ አሹዋፐ ምያዋ ግዶፐ፥ ሄ አሳይ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin itti Asay tuna gidi uttiide, Med'inaa Godaw shiishsheedda ittippetetsaa yarshshuwaa ashuwaappe miyaawaa gidooppe, he Asay bare asaa giddoppe bohetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin geesh gidontta ay asikka Xoossas shiiqiza issifeteththa yarsho ashoza miikko GODAA deraa giddofe shaaketti kichcho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጌሽ ጊዶንታ ኣይ ኣሲካ ጾሳስ ሺቂዛ ኢሲፌቴ ያርሾ ኣሾዛ ሚኮ ጎዳ ዴራ ጊዶፌ ሻኬቲ ኪቾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስ አስ ቱና ግድ ኡትድ፥ ጎዳስ ሺቅዳ እስፈተ ያርሾ አሹዋፐ ምያባ ግድኮ፥ ሄ ኡራይ አሳ ግዶፈ ኩረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin issi asi tuna gidi uttidi, Godaas shiiqida issifetetha yarsho ashuwape miyaba gidiko, he uray asaa giddofe kuretto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ንጹሕ ያልሆነ ማንኛውም ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የቀረበውን የትኛውንም የኅብረት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፣ ከሕዝቡ ፈጽሞ ይወገድ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን አንድ ሰው ንጹሕ ሳይሆን የአንድነቱን መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ ከእግዚአብሔር ሕዝብ መለየት አለበት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ረኺሱ እንተሎ ኻብቲ ንእግዚኣብሄር ዝቐረበ ስጋ መስዋእቲ ምስጋና ዝበልዐ ሰብ ካብ ህዝቡ ይወገድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ረኺሳ ኸላ፡ ካብቲ ናይ እግዚኣብሄር ስጋ መስውእቲ ምስጋና እትበልዕ ነፍሲ ድማ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝባ ኽትምንቁስ እያ። |