Leviticus 7:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ርኹስ ነገር ዚትንክፍ ስጋ ድማ ኣይብላዕን እዩ። ብሓዊ ክቃጸል ኣለዎ፣ እንተ እቲ ስጋ ድማ ኲሎም ንጹሃት ካብኡ ክበልዑ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ርኩስ ነገር የሚ​ነ​ካ​ውን ሥጋ አይ​ብ​ሉት፤ በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ሉት እንጂ። ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ግን ከሥ​ጋው ይብላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ርኩስ ነገር የሚነካውን ሥጋ አይብሉት፤ በእሳት ይቃጠል። ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ግን ከሥጋው ይብላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሥጋው ማናቸውንም ርኩስ ነገር ከነካ አይበላ፤ በእሳት ይቃጠል። ሌላውን ሥጋ ግን ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ከሥጋው ይብላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ቱናባ አያነ ቦቼዳ አሹ ሜተቶፖ፤ እ ታማን ጹገታናዉ ኮሼ። አሹ ጌሻ አሹዋ ግዶፐ፥ ዎጋን ጌሻ ግድያ አሳይ ኦንነ ማና ጎፐ ሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Tunabaa ayaanne bochcheedda ashuu meetettoppo; I taman s'uugettanaw koshshee. Ashuu geeshsha ashuwaa gidooppe, wogaan geeshsha gidiyaa Asay ooninne maana gooppe mo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Tuna gididaazara boshettida ashoy taman xuugetto attiin meetettofo; hankko tunontta attida ashoza woga mala bana geeshshateththan naagidaaddey mo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ቱና ጊዲዳዛራ ቦሼቲዳ ኣሾይ ታማን ጹጌቶ ኣቲን ሜቴቶፎ፤ ሃንኮ ቱኖንታ ኣቲዳ ኣሾዛ ዎጋ ማላ ባና ጌሻቴን ናጊዳዴይ ሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቱናባ ቦችዳ አሾይ ሜተቶፎ፤ እ ታማን ፁገታናዉ ኮሼስ። ሀራ አሹዋ ዎጋን ቱና ግዶና አስ ኦንካ ማና ጊኮ ሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tunabaa bochida ashoy meetetofo; I taman xuugetanaw koshshees. Hara ashuwa wogan tuna gidonna asi oonika maana giiko mo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ርኩስ ከሆነ ነገር ጋር የተነካካ ሥጋ ይቃጠል እንጂ አይበላ። ሌላውን ሥጋ ግን በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ የሆነ ማንኛውም ሰው ይብላ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጹሕ የሆነውን ሥጋ ማንኛውም የረከሰ ነገር ቢነካው መቃጠል እንጂ መበላት የለበትም፤ “ንጹሕ የሆነ ሰው ይህን ንጹሕ የሆነውን ሥጋ ይብላ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝረኸሰ ነገር ዝነኽኦ ስጋ ኣይበላዕ፤ ብሓዊ ደኣ ይቃፀል። ንፁህ ዝኾነ ዅሉ ሰብ ግና ካብቲ ስጋ ይብላዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ርኹስ ዝተንከዮ ስጋ ድማ ኣይበላዕ፡ ብሓዊ ደአ ይንደድ። ብዛዕባ ስጋ ግና፡ ንጹህ ዝኾነ ኹሉ ይብልዓዮ።