Leviticus 7:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ርኹስ ነገር ዚትንክፍ ስጋ ድማ ኣይብላዕን እዩ። ብሓዊ ክቃጸል ኣለዎ፣ እንተ እቲ ስጋ ድማ ኲሎም ንጹሃት ካብኡ ክበልዑ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ርኩስ ነገር የሚነካውን ሥጋ አይብሉት፤ በእሳት ያቃጥሉት እንጂ። ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ግን ከሥጋው ይብላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርኩስ ነገር የሚነካውን ሥጋ አይብሉት፤ በእሳት ይቃጠል። ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ግን ከሥጋው ይብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሥጋው ማናቸውንም ርኩስ ነገር ከነካ አይበላ፤ በእሳት ይቃጠል። ሌላውን ሥጋ ግን ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ከሥጋው ይብላ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ቱናባ አያነ ቦቼዳ አሹ ሜተቶፖ፤ እ ታማን ጹገታናዉ ኮሼ። አሹ ጌሻ አሹዋ ግዶፐ፥ ዎጋን ጌሻ ግድያ አሳይ ኦንነ ማና ጎፐ ሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Tunabaa ayaanne bochcheedda ashuu meetettoppo; I taman s'uugettanaw koshshee. Ashuu geeshsha ashuwaa gidooppe, wogaan geeshsha gidiyaa Asay ooninne maana gooppe mo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Tuna gididaazara boshettida ashoy taman xuugetto attiin meetettofo; hankko tunontta attida ashoza woga mala bana geeshshateththan naagidaaddey mo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ቱና ጊዲዳዛራ ቦሼቲዳ ኣሾይ ታማን ጹጌቶ ኣቲን ሜቴቶፎ፤ ሃንኮ ቱኖንታ ኣቲዳ ኣሾዛ ዎጋ ማላ ባና ጌሻቴን ናጊዳዴይ ሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቱናባ ቦችዳ አሾይ ሜተቶፎ፤ እ ታማን ፁገታናዉ ኮሼስ። ሀራ አሹዋ ዎጋን ቱና ግዶና አስ ኦንካ ማና ጊኮ ሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tunabaa bochida ashoy meetetofo; I taman xuugetanaw koshshees. Hara ashuwa wogan tuna gidonna asi oonika maana giiko mo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ርኩስ ከሆነ ነገር ጋር የተነካካ ሥጋ ይቃጠል እንጂ አይበላ። ሌላውን ሥጋ ግን በሥርዐቱ መሠረት ንጹሕ የሆነ ማንኛውም ሰው ይብላ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጹሕ የሆነውን ሥጋ ማንኛውም የረከሰ ነገር ቢነካው መቃጠል እንጂ መበላት የለበትም፤ “ንጹሕ የሆነ ሰው ይህን ንጹሕ የሆነውን ሥጋ ይብላ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝረኸሰ ነገር ዝነኽኦ ስጋ ኣይበላዕ፤ ብሓዊ ደኣ ይቃፀል። ንፁህ ዝኾነ ዅሉ ሰብ ግና ካብቲ ስጋ ይብላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርኹስ ዝተንከዮ ስጋ ድማ ኣይበላዕ፡ ብሓዊ ደአ ይንደድ። ብዛዕባ ስጋ ግና፡ ንጹህ ዝኾነ ኹሉ ይብልዓዮ። |