Leviticus 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ መስዋእቲ ምግቢ፡ ዘይትን ደረቕን ተሓዋዊሱ፡ ንዅሎም ደቂ ኣሮን፡ ንሓድሕዶም ይቐርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዘይትም የተለወሰው ወይም የደረቀው የእህል ቍርባን ሁሉ ለአሮን ልጆች ሁሉ ይሆናል፤ ለእያንዳንዱም እኩል ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዘይትም የተለወሰው ወይም የደረቀው የእህል ቍርባን ሁሉ ለአሮን ልጆች ሁሉ ይሆናል፤ ለሁሉም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዘይትም የተለወሰው ወይም የደረቀው የእህል ቁርባን በጠቅላላ ለአሮን ልጆች ሁሉ ይሆናል፤ እያንዳንዱም እንደሌላው ወንድሙ ይደርሰዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ዛይትያን ሙናቀቴዳ ዎይ ሙናቀትቤና ካ ያርሹዋ ኡባይ አሮና አቱማ ናናቶ ኡባዉ እመቴ፤ ኡንቱንቱ ሄዋ ቃራን ግሽ አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay zayitiyaan munak'etteedda woy munak'ettibeenna katsaa yarshshuwaa ubbay Aaroona attuma naanaatoo ubbaw imettee; unttunttu hewaa k'aran gishi akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zayten munuqettidaaz gidikko woykko coo munuqettontta kaththa yarsho ubbay Aaroone zereththatappe gidida qeesetas ubbaas imetto; isttika iza ba garsan issi gina gishetti ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛይቴን ሙኑቄቲዳዝ ጊዲኮ ዎይኮ ጮ ሙኑቄቶንታ ካ ያርሾ ኡባይ ኣሮኔ ዜሬታፔ ጊዲዳ ቄሴታስ ኡባስ ኢሜቶ፤ ኢስቲካ ኢዛ ባ ጋርሳን ኢሲ ጊና ጊሼቲ ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዛይተራ ሙኑቀትዳ ዎይኮ ሙኑቀቶና ካ ያርሾ ኡባይ አሮና አደ ናይታ ኡባስ እስ ግና ሻከትድ እመቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi zaytera munuqetida woyko munuqetonna katha yarsho ubbay Aarona adde nayta ubbaas issi gina shaaketidi imetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማናቸውም በዘይት የተለወሰ ወይም ደረቅ የእህል ቍርባን ለአሮን ልጆች ሁሉ እኩል ይሰጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዘይት የተለወሰም ቢሆን ወይም ደረቅ ያልበሰለው የእህል መባ ግን ትውልዳቸው ከአሮን ወገን ለሆነው ካህናት ሁሉ ይሰጥ፤ እርሱንም እኩል ይካፈሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ዘይቲ ዝተሓወሶ ወይ ንቑፅ መስዋእቲ እኽሊ ግና፥ ንዅሎም ደቂ ኣሮን ማዕረ ይወሃብ፤ ንዅሎምውን ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሉ ዘይቲ እተሓወሶ ወይ ንቑጽ መስዋእቲ ብልዒ ንኹሎም ደቂ ኣሮን፡ ነቲ ሓደ ኸምቲ ሓደ ይኹን። |