Leviticus 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮንን ደቁን ኣዘዞም እሞ ከምዚ በሎም፦ ሕጊ እቲ ዚሓርር መስዋእቲ እዚ እዩ፦ እዚ ዚሓርር መስዋእቲ እዚ እዩ ብምኽንያት እቲ ኣብ መሰውኢ ዘሎ ሓዊ ምሉእ ለይቲ ክሳዕ ንግሆ፡ ሓዊ መሰውኢ ድማ ኣብ ልዕሊኡ ይነድድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሮ​ን​ንና ልጆ​ቹን እን​ዲህ ብለህ እዘ​ዛ​ቸው፦ የሚ​ቃ​ጠ​ለው የመ​ሥ​ዋ​ዕቱ ሕግ ይህ ነው፤ የመ​ሠ​ዊ​ያው እሳት በላዩ እየ​ነ​ደ​ደች እስ​ኪ​ነጋ ትተ​ዉ​ታ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። የሚቃጠለው የመሥዋዕቱ ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠለው መሥዋዕት በመሠዊያው ላይ ባለው እንጨት ላይ ሌሊቱን ሁሉ እስኪጸባ ድረስ ይሆናል፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዝ፦ የሚቃጠለው መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠለው መሥዋዕት በመሠዊያው ላይ ባለው እንጨት ላይ ሌሊቱን ሁሉ እስኪጠባ ድረስ ይሆናል፤ የመሠዊያውም እሳት ዘወትር ይንደድበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ሀዋዳን ያጋደ አዛዛ፤ ‘ጹግያ ያርሾ ደእያ ዎጋይ ሀዋ: ጹግያ ያርሹ ቃማይ ዎንታና ጋካናዉ ያርሽያ ሳኣን ደኦ። ታማይካ ያርሽያ ሳኣን ኡባ ዎደ ኤጺደ ደኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa hawaadan yaagaade azaza; ‹S'uuggiyaa yarshshoo de'iyaa wogay hawaa: S'uuggiyaa yarshshuu k'amay wonttana gakkanaw yarshshiyaa sa'aan de'o. Tamaykka yarshshiyaa sa'aan ubbaa wode ees's'iidde de'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni Aaroonessinne iza naytas istti naagana mala ne isttas immana azazoy hayssafe kaallizayssa; xuugettiza yarshoy pacey baynda gadey wonttana gakkanaas yarshizasoza bolla ubba wode tamay eexxishe aqo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ ኢስቲ ናጋና ማላ ኔ ኢስታስ ኢማና ኣዛዞይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ ጹጌቲዛ ያርሾይ ፓጬይ ባይንዳ ጋዴይ ዎንታና ጋካናስ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኡባ ዎዴ ታማይ ኤጺሼ ኣቆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮናነ እያ አደ ናይታ ሀይሳዳ ያጋዳ ኪታ፤ ፁሳ ያርሹዋስ ደእያ ዎጋይ ሀይሳ፤ ፁሳ ያርሾይ ሳእ ዎንታና ጋካናዉ ያርሾ በሳን ደኦ። ታማይ ያርሾ በሳን ቃማ ኩመ ኤፅሸ አቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaronanne iya adde nayta haysada yaagada kiitta; xuussa yarshuwas de7iya wogay haysa; xuussa yarshoy sa7i wontana gakanaw yarsho bessan de7o. Tamay yarsho bessan qamma kumethi eexishe aqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፤ ‘ስለሚቃጠለው መሥዋዕት አቀራረብ የምትከተለው ሥርዐት ይህ ነው፤ የሚቃጠለው መሥዋዕት ሌሊቱን ሁሉ እስኪነጋ ድረስ በመሠዊያው ላይ ባለው ማንደጃ ላይ ይቀመጥ፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ሲነድድ ይደር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለአሮንና ለልጆቹ የምትሰጣቸው የሥርዓት መመሪያ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት ሌሊቱን ሁሉ በመሠዊያው ላይ እንዲቈይ ተደርጎ እሳቱ ሲነድ ይደር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮንን ንደቁን ከምዙይ ኢልካ ኣዝዞም፦ ሕጊ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸምዙይ እዩ፦ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ መሰውኢ ዝቃፀል ዕንፀይቲ ምሉእ ለይቲ ኽሳዕ ዝወግሕ ኣብኡ ይኹን፤ እቲ ሓዊ መሰውኢውን ኵልሻዕ ይንደድ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮንን ንደቁን ከምዚ ኢልካ ኣዝዞም፡ ሕጊ እቲ ዚሓርር መስዋኣቲ እዚ እዩ፡ እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ መሰውኢ ዚነድድ መስዋእቲ ዕጨይቲ ምሉእ ለይቲ ኽሳዕ ዚወግሕ ይነብር፡ እቲ ሓዊ መሰውኢ ኸኣ ይንደድ።