Leviticus 6:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኺዕረቐሉ ይግባእ፣ ካብ ኵሉ እቲ ኣብ ልዕሊኡ በደል ዝፈጸሞ ዅሉ ይቕረ ኪብለሉ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል፤ ስለዚያም ስለ አደረገው በደል ሁሉ ይቅር ይባልለታል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል፥ ስለዚያም ስላደረገው በደል ሁሉ ይቅር ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም በጌታ ፊት ያስተሰርይለታል፥ ስለዚያም ስላደረገው በደል ሁሉ ይቅር ይባላል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ሄ ዶርሳ መና ጎዳ ስንን ያርሺደ፥ ብታንያ ናቁዋ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናቁዋ ኡባፐ ማረታናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii he dorssaa Med'inaa Godaa sintsan yarshshiide, bitaniyaa naak'uwaa atto giissee; bitaniikka bare naak'uwaa ubbaappe maarettanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezikka he addeza nagara diggana mala GODAA sinththan yarsho; izaadeska atto geetettana.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚካ ሄ ኣዴዛ ናጋራ ዲጋና ማላ ጎዳ ሲንን ያርሾ፤ ኢዛዴስካ ኣቶ ጌቴታና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ሄ ዶርሳ ያርሽድ ሄ ኡራ ናቁዋ ቁሽሴስ፤ ሄ ኡራ ናቆይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney he dorsaa yarshidi he uraa naaquwa qushisees; he uraa naaqoy atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህም ሁኔታ ካህኑ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ስለ ፈጸመው ስለ ማንኛውም በደል ይቅር ይባላል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑም ስለዚያ ሰው ኃጢአት ማስተስረያ በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ በደለኛ ከሆነበት ጉዳይ ሁሉ ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ እቲ በዳሊ ዝገበሮ ዅሉ በደል ብእኡ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ካብ ዝኾነ ዝገብሮ ድማ ብእኡ በዳሊ ዝኾነ፡ ኪሕደገሉ እዩ። |