Leviticus 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይ ብዛዕባ እቲ ብሓሶት ዝመሓለሉ ዅሉ፤ ኣብቲ ቀንዲ ጉዳይ እውን ክመልሶን ካልእ ሓሙሻይ ክፋል ወሲኹ ኣብታ ናይ በደል መስዋእቱ ንዝግበኦ ክህቦን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወይም በሐ​ሰት የማ​ለ​በ​ትን ነገር ቢመ​ልስ፥ በሙሉ ይመ​ልስ፤ ከዚ​ያም በላይ አም​ስ​ተ​ኛ​ውን ክፍል ጨምሮ የበ​ደ​ሉን መሥ​ዋ​ዕት በሚ​ያ​ቀ​ር​ብ​በት ቀን ለባለ ገን​ዘቡ ይስ​ጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወይም በሐሰት የማለበትን ነገር ይመልስ፤ በሙሉ ይመልስ፥ ከዚያም በላይ አምስተኛውን ክፍል ጨምሮ የበደሉን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቀን ለባለ ገንዘቡ ይስጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወይም በሐሰት የማለበትን ምንም ዓይነት ነገር ይመልስ፤ እርሱም የበደሉን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቀን በሙሉ የወሰደውን ነገር ይመልስ፥ በእርሱም ላይ አምስት እጅ ጨምሮበት ለባለቤቱ ይስጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎይ ዎርዱዋን ጫቂ አኬዳዋ ኡባካ አ ጎዳዉ ዛሮ። ቃይ ባረ ናቁዋ ያርሹዋ ያርሽያ ጋላስ ባረ አኬዳዋ ቦላ ጼቱዋፐ ላታሙ ኩሽያ ጉጂደ አ ጎዳዉ እሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) woy wordduwaan c'aak'k'i akkeeddawaa ubbaakka Aa godaw zaaro. K'ay bare naak'uwaa yarshshuwaa yarshshiyaa gallassi bare akkeeddawaa bolla s'eetuwaappe laatamu kushiyaa gujjiide Aa godaw immo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wordora caaqqi ekkidayssa ubbaa qoho yarsho shiishshiza wode kase ba ekkoyssa bolla ichchashaappe issi kushe gujjidi zaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎርዶራ ጫቂ ኤኪዳይሳ ኡባ ቆሆ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴ ካሴ ባ ኤኮይሳ ቦላ ኢቻሻፔ ኢሲ ኩሼ ጉጂዲ ዛሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎይኮ ዎርዶን ጫቅድ ኤክዳ ኩመ ሻሉዋ ጎዳስ ዛሮ። ቃስ ባ ናቆ ያርሹዋ ያርሽያ ጋላስ ባ ኤክዳባ ቦላ ፄታፐ ላታሙ ኩሸ ጉጅድ ሻሉዋ ጎዳስ እሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) woyko wordon caaqidi ekida kumetha shaluwa godaas zaaro. Qassi ba naaqo yarshuwa yarshiya gallas ba ekidaba bolla xeetape laatamu kushe gujidi shaluwa godaas immo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሐሰት የማለበትንም ሁሉ ይመልስ፤ የበደል መሥዋዕቱን በሚያቀርብበት ጊዜ የወሰደውን በሙሉ የዋናውን አንድ አምስተኛ በመጨመር ለባለንብረቱ ንብረቱ ይመልስ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወይም በሐሰት ምሎ የወሰደውን ሁሉ አንድ አምስተኛ ጨምሮ ለባለቤቱ ይክፈል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወይ ነቲ ብዝኾነ ነገር ሓስዩ ዝመሓለሉ ይምለሶ። ብምሉኡ ይምለሶ፤ ኣብ ልዕሊኡ ኸዓ ሓምሻይ ኢድ ይወስኸሉ። በታ ኽንዲ በደሉ መስዋእቲ ዘቕርበላ መዓልቲ ነቲ ዋናኡ ይምለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ወይ ዝኾነ ነገር ሓስዩ ዝመሓለሉ ይምለሶ፡ ብምሉእ ይምለሶ፡ ኣብ ልዕሊኡ ኸኣ ሓምሻኡ ይወስኸሉ። በታ መስዋእቲ በደሉ ዜቕርበላ መዓልቲ ነቲ ዋናኡ ይምለሰሉ።