Leviticus 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን በደለኛን ስለ ዝዀነ፡ ነቲ ብሓይሊ ዝወሰዶ፡ ወይ ብመታለሊ ዝረኸቦ፡ ወይ ነቲ ኪዕቅቦ እተዋህቦ፡ ወይ ነቲ ዝረኸቦ ዝጠፍአ ነገር ኪመልሶ እዩ። ፣ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ቢበድልና ከዚህ በኋላ ንስሓ ቢገባ፥ በቅድሚያ የወሰደውን፥ ወይም በዐመፅና በግፍ የተቀበለውን፥ ወይም የተሰጠውን አደራ፥ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም የተሰጠውን አደራ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም በአደራ ከእርሱ ዘንድ የተቀመጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሀቃዋነ ግዶ፥ ኦደ፥ ሄዋን ናጋራንቻ ግዶፐ፥ ባረ ቦንቂ አኬዳዋ፥ ዎይ ኦይና ካዲደ አኬዳዋ፥ ዎይ ሀዳራ እሜዳዋ ዎይ፥ ባይና ደሜዳዋ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hak'awaanne gido, ootsiide, hewaan nagaranchcha gidooppe, bare bonk'k'i akkeeddawaa, woy oytsina kaddiide akkeeddawaa, woy hadaraa immeeddawaa woy, bayinna demmeeddawaa, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ay asikka hayssa mala nagara ooththiko izi kayson ekkidayssa izas hadara imettidayssa woykko dhayiin demmi ekkidayssa zaaro. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ኣሲካ ሃይሳ ማላ ናጋራ ኦኮ ኢዚ ካይሶን ኤኪዳይሳ ኢዛስ ሃዳራ ኢሜቲዳይሳ ዎይኮ ዪን ዴሚ ኤኪዳይሳ ዛሮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳን ናጋራንቾ ግድድ በንትኮ፥ ካይስዳባ ዎይኮ ቦንቅዳባ ዎይኮ ሀዳራ ኤክዳባ ዎይኮ ይን ደምዳባ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | hessan nagarancho gididi bentiko, kaysidaba woyko bonqidaba woyko hadara ekidaba woyko dhayin demmidaba, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ሁኔታ ኀጢአት ቢሠራና በደለኛ ቢሆን፣ የሰረቀውን ወይም የቀማውን ወይም በዐደራ የተሰጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን ይመልሳል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንም ሰው እነዚህን በደሎች ፈጽሞ ኃጢአተኛ ቢሆን፥ በቅሚያና በማታለል የወሰደውን፥ በዐደራ የተቀበለውንና ጠፍቶ ያገኘውን ንብረት ይመልስ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዝ ኸምዙይ ብምብዳሉ ሓጢኣተኛ እንተ ኾነ፥ ነቲ ዝኸተሮ፥ ወይ ነቲ ዝዓመፆ፥ ወይ ነቲ ዝጠለሞ ሕድሪ፥ ወይ ነቲ ጠፊኡ ዝረኸቦ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይኸውን ድማ፡ ሓጢኣት ብምግባሩ በዳሊ ምስ ኮነ፡ ንሱ እቲ ኸትሪ ዝኸተሮ፡ ወይ እቲ ዓመጽ ዝዐመጾ ወይ ሕድሪ ዘንበረሉ፡ ወይ ጠፊኡ ዝረኸቦ፡ |