Leviticus 6:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን በደለኛን ስለ ዝዀነ፡ ነቲ ብሓይሊ ዝወሰዶ፡ ወይ ብመታለሊ ዝረኸቦ፡ ወይ ነቲ ኪዕቅቦ እተዋህቦ፡ ወይ ነቲ ዝረኸቦ ዝጠፍአ ነገር ኪመልሶ እዩ። ፣
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ ቢበ​ድ​ልና ከዚህ በኋላ ንስሓ ቢገባ፥ በቅ​ድ​ሚያ የወ​ሰ​ደ​ውን፥ ወይም በዐ​መ​ፅና በግፍ የተ​ቀ​በ​ለ​ውን፥ ወይም የተ​ሰ​ጠ​ውን አደራ፥ ወይም ጠፍቶ ያገ​ኘ​ውን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም የተሰጠውን አደራ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም በአደራ ከእርሱ ዘንድ የተቀመጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሀቃዋነ ግዶ፥ ኦደ፥ ሄዋን ናጋራንቻ ግዶፐ፥ ባረ ቦንቂ አኬዳዋ፥ ዎይ ኦይና ካዲደ አኬዳዋ፥ ዎይ ሀዳራ እሜዳዋ ዎይ፥ ባይና ደሜዳዋ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hak'awaanne gido, ootsiide, hewaan nagaranchcha gidooppe, bare bonk'k'i akkeeddawaa, woy oytsina kaddiide akkeeddawaa, woy hadaraa immeeddawaa woy, bayinna demmeeddawaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ay asikka hayssa mala nagara ooththiko izi kayson ekkidayssa izas hadara imettidayssa woykko dhayiin demmi ekkidayssa zaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይ ኣሲካ ሃይሳ ማላ ናጋራ ኦኮ ኢዚ ካይሶን ኤኪዳይሳ ኢዛስ ሃዳራ ኢሜቲዳይሳ ዎይኮ ዪን ዴሚ ኤኪዳይሳ ዛሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳን ናጋራንቾ ግድድ በንትኮ፥ ካይስዳባ ዎይኮ ቦንቅዳባ ዎይኮ ሀዳራ ኤክዳባ ዎይኮ ይን ደምዳባ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) hessan nagarancho gididi bentiko, kaysidaba woyko bonqidaba woyko hadara ekidaba woyko dhayin demmidaba,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ሁኔታ ኀጢአት ቢሠራና በደለኛ ቢሆን፣ የሰረቀውን ወይም የቀማውን ወይም በዐደራ የተሰጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን ይመልሳል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ማንም ሰው እነዚህን በደሎች ፈጽሞ ኃጢአተኛ ቢሆን፥ በቅሚያና በማታለል የወሰደውን፥ በዐደራ የተቀበለውንና ጠፍቶ ያገኘውን ንብረት ይመልስ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዝ ኸምዙይ ብምብዳሉ ሓጢኣተኛ እንተ ኾነ፥ ነቲ ዝኸተሮ፥ ወይ ነቲ ዝዓመፆ፥ ወይ ነቲ ዝጠለሞ ሕድሪ፥ ወይ ነቲ ጠፊኡ ዝረኸቦ፥
Amharic Tigrinya 2011 ይኸውን ድማ፡ ሓጢኣት ብምግባሩ በዳሊ ምስ ኮነ፡ ንሱ እቲ ኸትሪ ዝኸተሮ፡ ወይ እቲ ዓመጽ ዝዐመጾ ወይ ሕድሪ ዘንበረሉ፡ ወይ ጠፊኡ ዝረኸቦ፡