Leviticus 6:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ደሙ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኣብ መቕደስ ኪዕረቕ ኢሉ ዚመጽእ መስዋእቲ ሓጢኣት እውን ኣይብላዕ እዩ። ብሓዊ ክቃጸል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በመ​ቅ​ደሱ ውስጥ ለማ​ስ​ተ​ስ​ረያ ይሆን ዘንድ ከደሙ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን የሚ​ገ​ባው የኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ሁሉ አይ​በ​ላም፤ በእ​ሳት ይቃ​ጠ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በመቅደሱ ውስጥ ለማስተስረያ ይሆን ዘንድ ከደሙ ወደ መገናኛው ድንኳን የሚገባው የኃጢአት መሥዋዕት ሁሉ አይበላም፤ በእሳት ይቃጠላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በመቅደሱ ውስጥ ለማስተስረያ እንዲሆን ከደሙ ወደ መገናኛው ድንኳን የሚገባው የኃጢአት መሥዋዕት ሁሉ አይበላም፤ በእሳት ይቃጠላል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶ ሽን ጌሻ ሳኣን ናጋራ አቶ ጊሳናዉ አ ሱ አኪደ፥ ዱንካንያ ግዶ ገልሴዳ አይ መህያ አሹዋነ ማናዉ ኮሸና፤ እ ታማን ጹገታናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gido shin Geeshsha Sa'aan nagaraa atto giissanaw Aa suutsaa akkiide, Dunkkaaniyaa giddo gelisseedda ay mehiyaa ashuwaanne maanaw koshshenna; I taman s'uugettanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin nagara geeshos oosettiza wogan suuththay Gaytoteththa Dunkaane giddo gelidaa gidikko he meheza ashozi taman xuugetto attiin meetettofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ናጋራ ጌሾስ ኦሴቲዛ ዎጋን ሱይ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶ ጌሊዳ ጊዲኮ ሄ ሜሄዛ ኣሾዚ ታማን ጹጌቶ ኣቲን ሜቴቶፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጌሻ በሳን ናጋራ አቶተስ ሱ ኤክድ ዱንካንያ ግዶ ገልዳባ ግድኮ ሄ መህያ አሾይ ሜተታናዉ ኮሸና፤ እ ታማን ፁገታናዉ በሴስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Geeshsha bessan nagara atotethas suuthaa ekidi Dunkaaniya giddo gelidaba gidiko he mehiya ashoy meetetanaw koshshenna; I taman xuugetanaw bessees.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ደሙ ማስተስረያ እንዲሆን ወደ መገናኛው ድንኳን ወደ ቅድስት የቀረበው የኀጢአት መሥዋዕት ሁሉ በእሳት ይቃጠል እንጂ አይበላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኃጢአትን ለማስወገድ በሚደረገው ሥርዓት ደሙ ወደ ድንኳኑ ውስጥ የገባ ከሆነ ግን እንስሳው መበላት የለበትም፤ ሁሉም በእሳት ይቃጠል።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደሙ ንስርየት ሓጢኣት ኣብ መቕደስ፥ ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ዝኣቱ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ ኵሉ መስዋእቲ፥ ብሓዊ ይቃፀል እምበር ኣይበላዕ።
Amharic Tigrinya 2011 መስዋእቲ ሓጢኣት ዘበለ ድማ፡ ካብ ደሙ ኣብ መቕደስ ንምትዕራቕ ናብ ድንኳን ምርኻብ ዚኣቱ፡ ብሓዊ ይንደድ እምበር ኣይብላዕ።