Leviticus 6:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደሙ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኣብ መቕደስ ኪዕረቕ ኢሉ ዚመጽእ መስዋእቲ ሓጢኣት እውን ኣይብላዕ እዩ። ብሓዊ ክቃጸል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በመቅደሱ ውስጥ ለማስተስረያ ይሆን ዘንድ ከደሙ ወደ ምስክሩ ድንኳን የሚገባው የኀጢአት መሥዋዕት ሁሉ አይበላም፤ በእሳት ይቃጠላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በመቅደሱ ውስጥ ለማስተስረያ ይሆን ዘንድ ከደሙ ወደ መገናኛው ድንኳን የሚገባው የኃጢአት መሥዋዕት ሁሉ አይበላም፤ በእሳት ይቃጠላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በመቅደሱ ውስጥ ለማስተስረያ እንዲሆን ከደሙ ወደ መገናኛው ድንኳን የሚገባው የኃጢአት መሥዋዕት ሁሉ አይበላም፤ በእሳት ይቃጠላል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶ ሽን ጌሻ ሳኣን ናጋራ አቶ ጊሳናዉ አ ሱ አኪደ፥ ዱንካንያ ግዶ ገልሴዳ አይ መህያ አሹዋነ ማናዉ ኮሸና፤ እ ታማን ጹገታናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gido shin Geeshsha Sa'aan nagaraa atto giissanaw Aa suutsaa akkiide, Dunkkaaniyaa giddo gelisseedda ay mehiyaa ashuwaanne maanaw koshshenna; I taman s'uugettanaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin nagara geeshos oosettiza wogan suuththay Gaytoteththa Dunkaane giddo gelidaa gidikko he meheza ashozi taman xuugetto attiin meetettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ናጋራ ጌሾስ ኦሴቲዛ ዎጋን ሱይ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶ ጌሊዳ ጊዲኮ ሄ ሜሄዛ ኣሾዚ ታማን ጹጌቶ ኣቲን ሜቴቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጌሻ በሳን ናጋራ አቶተስ ሱ ኤክድ ዱንካንያ ግዶ ገልዳባ ግድኮ ሄ መህያ አሾይ ሜተታናዉ ኮሸና፤ እ ታማን ፁገታናዉ በሴስ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Geeshsha bessan nagara atotethas suuthaa ekidi Dunkaaniya giddo gelidaba gidiko he mehiya ashoy meetetanaw koshshenna; I taman xuugetanaw bessees.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ደሙ ማስተስረያ እንዲሆን ወደ መገናኛው ድንኳን ወደ ቅድስት የቀረበው የኀጢአት መሥዋዕት ሁሉ በእሳት ይቃጠል እንጂ አይበላ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአትን ለማስወገድ በሚደረገው ሥርዓት ደሙ ወደ ድንኳኑ ውስጥ የገባ ከሆነ ግን እንስሳው መበላት የለበትም፤ ሁሉም በእሳት ይቃጠል።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደሙ ንስርየት ሓጢኣት ኣብ መቕደስ፥ ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ዝኣቱ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ ኵሉ መስዋእቲ፥ ብሓዊ ይቃፀል እምበር ኣይበላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መስዋእቲ ሓጢኣት ዘበለ ድማ፡ ካብ ደሙ ኣብ መቕደስ ንምትዕራቕ ናብ ድንኳን ምርኻብ ዚኣቱ፡ ብሓዊ ይንደድ እምበር ኣይብላዕ። |