Leviticus 6:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ካህናት ኵሉ ተባዕታይ ካብኡ ይበልዕ። ኣዝዩ ቅዱስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእርሱ ይበላል፤ እርሱም ቅዱሰ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእርሱ ይበላል፤ እርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእርሱ ይበላል፤ እጅግም የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱዋ ዛርያፐ አቱማ አሳ ግዴዳ ኦንነ ሄ አሹዋ ሞ፤ ሄ አሹ ጌሻ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ሎይ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesatuwaa zariyaappe attuma asaa gideedda ooninne he ashuwaa mo; he ashuu geeshsha ubbaappe ittuwaa gideedda loytsi geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseta zereththafe gidida attuma naa ubbay hessa he yarshozappe mo; hessika keehi dumma yarsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴታ ዜሬፌ ጊዲዳ ኣቱማ ና ኡባይ ሄሳ ሄ ያርሾዛፔ ሞ፤ ሄሲካ ኬሂ ዱማ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነ ኮቻፈ አደ ግድዳ ኦንካ ሄ አሹዋ ሞ፤ ሄ ያርሾይ ኡባፈ ጌሽ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahine kochaafe adde gidida oonika he ashuwa mo; he yarshoy ubbaafe geeshshi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከዚህ መብላት ይችላል፤ ይህም እጅግ ቅዱስ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከካህናቱ ቤተሰብ ወንድ የሆነ ሁሉ ይህን መሥዋዕት ይመገብ፤ እርሱ እጅግ የተቀደሰ መሥዋዕት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ስድራ ኻህን ተባዕታይ ዝኾነ ይብልዓዮ፤ ንሱ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍስ ወከፍ ተባዕታይ፡ ካህን ዝኾነ፡ ይብልዓዮ፡ ንሱ ቅዱስ ቅዱሳት እዩ። |