Leviticus 6:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስጋኡ ዚትንክፍ ዘበለ ዅሉ ቅዱስ ኪኸውን ኣለዎ። ገለ ካብ ደሙ ኣብ ዝዀነ ይኹን ክዳን እንተ ተነጺጉ ድማ፡ ነቲ ኣብ መቕደስ ዝተነጽገሉ ሓጸብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሥጋ​ውን የሚ​ነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆ​ናል፤ ማና​ቸ​ውም ልብስ ደም ቢረ​ጭ​በት የተ​ረ​ጨ​በ​ትን በተ​ቀ​ደሰ ስፍራ ያጥ​ቡ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሥጋውን የሚነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆናል፤ ማናቸው ልብስ ደም ቢረጭበት የተረጨበትን በተቀደሰ ስፍራ ታጥበዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሥጋውን የሚነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆናል፤ በልብስ ላይ ደሙ ከቶ ከተረጨ የተረጨበትን በተቀደሰ ስፍራ ታጥበዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ አሹዋ ቦችያ አያይነ ጌሻ ግዳናዋ፤ ቃይ ሹክሺን አይ ማዩዋ ቦላነ ሱይ ጨቶፐ፥ ሄ ማዩ ጌሻ ሳኣን ሜጨቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He ashuwaa bochchiyaa ayaynne geeshsha gidanawaa; k'ay shukkishiin ay mayuwaa bollanne suutsay d'ac'ettooppe, he mayuu geeshsha sa'aan meec'etto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) As gidiin hara ay miishshika he ashoza bochchiko dummatana; he meheza suuththi iza bolla pinxida ay may7oyka Xoossas dummatidason meecetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣስ ጊዲን ሃራ ኣይ ሚሺካ ሄ ኣሾዛ ቦቺኮ ዱማታና፤ ሄ ሜሄዛ ሱ ኢዛ ቦላ ፒንጺዳ ኣይ ማይኦይካ ጾሳስ ዱማቲዳሶን ሜጬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሹዋ ቦችያ ኦንካ ጌሽ ግዶ፤ ቃስ ሹክሽን ሱ ማኡዋ ቦችኮ ሄ ማኦይ ጌሻ በሳን ሜጨቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He ashuwa bochiya oonika geeshshi gido; qassi shukishin suuthi ma7uwa bochiko he ma7oy geeshsha bessan meeceto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሥጋውን የሚነካ ሁሉ የተቀደሰ ይሆናል፤ ደሙ በልብስ ላይ ቢረጭ፣ ያን ልብስ በተቀደሰ ስፍራ ዕጠብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰውም ሆነ ማናቸውም ነገር ያን ሥጋ ቢነካ በቅድስናው ኀይል ይቀሠፋል፤ ማናቸውም የልብስ ዐይነት የእንስሳው ደም ቢፈስበት፥ በተቀደሰ ስፍራ ይታጠብ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ነቲ ስጋ ዝነኽኦ ቅዱስ ይኸውን። ዝኾነ ልብሲ ደም እንተ ተነፀጎ፥ ነቲ ዅሉ ዝተነፀጎ ኣብ ቅዱስ ቦታ ዄንካ ሕፀቦ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝበሰለሉ ቁራዕ ድማ ይሰበር፡ ኣብ ድስቲ ኣስራዚ እንተ በሰለ ኸአ፡ ይፈጉፈጉ ብማይውን ይተሓጸብ።