Leviticus 6:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣሮንን ደቁን ተዛረቦም፡ ሕጊ መስዋእቲ ሓጢኣት እዚ እዩ፡ ኣብታ ዝሓርር መስዋእቲ ዝሕረደላ ቦታ፡ እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይሕረድ፡ ኣዝዩ ቅዱስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሮ​ን​ንና ልጆ​ቹን እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ የኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት በሚ​ታ​ረ​ድ​በት ስፍራ የኀ​ጢ​አቱ መሥ​ዋ​ዕት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይታ​ረ​ዳል፤ እር​ሱም ቅዱሰ ቅዱ​ሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኃጢአቱ መሥዋዕት በእግዚአብሔር ፊት ይታረዳል፤ እርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ ተናገር፦ የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኃጢአቱ መሥዋዕት በጌታ ፊት ይታረዳል፤ እርሱም እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮናሳነ አ አቱማ ናናቶ፥ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ናጋራ ያርሹዋ ዎጋይ ሀዋ: መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሾ ሺሽያ መሂ ሹከትያ ሳኣን ናጋራ ያርሾ ሺሽያ መሂካ ሄዋን ጾሳ ስንን ሹከቶ፤ እካ ጌሻ ያርሹዋ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ጌሻ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aaroonassanne Aa attuma naanaatoo, hawaadan yaaga; ‹Nagaraa yarshshuwaa wogay hawaa: Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshoo shiishshiyaa mehii shukettiyaa sa'aan nagaraa yarshshoo shiishshiyaa mehiikka hewaan S'oossaa sintsan shuketto; ikka geeshsha yarshshuwaa ubbaappe ittuwaa gideedda geeshsha yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aaroonessinne iza naytas ne hizga yoota, ‹Nagara gishshas yarshettiza yarsho wogay hayssafe kaallizayssa, Xuugettiza yarsho mehey shukettizason nagara gishshas yarshettiza yarsho meheykka heen GODAA sinththan shuketto; hessika keehi dumma yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ ኔ ሂዝጋ ዮታ፥ ‹ናጋራ ጊሻስ ያርሼቲዛ ያርሾ ዎጋይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፥ ጹጌቲዛ ያርሾ ሜሄይ ሹኬቲዛሶን ናጋራ ጊሻስ ያርሼቲዛ ያርሾ ሜሄይካ ሄን ጎዳ ሲንን ሹኬቶ፤ ሄሲካ ኬሂ ዱማ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮናስነ እያ አደ ናይታስ ሀይሳዳ ያጋ፤ “ናጋራ ያርሾ ዎጋይ ሀይሳ፤ ናጋራስ ሹከትያ ያርሾይ ፁሳ ያርሾይ ሹከትያ በሳን ጎዳ ስንን ሹከቶ። ሄ ያርሾይ ኡባፈ ጌሻ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaronasinne iya adde naytas haysada yaaga; “Nagara yarsho wogay haysa; nagaras shuketiya yarshoy xuussa yarshoy shuketiya bessan Godaa sinthan shuketto. He yarshoy ubbaafe geeshsha yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ በላቸው፤ ‘ስለ ኀጢአት መሥዋዕት አቀራረብ የምትከተለው ሥርዐት ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኀጢአቱም መሥዋዕት እዚያው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይታረድ፤ ይህም እጅግ ቅዱስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለአሮንና ለልጆቹ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚቀርበው እንስሳ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ በእግዚአብሔር ፊት ይታረድ። ይህም እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሮንን ንደቁን ከምዙይ በሎም፦ ሕጊ እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቲ እዙይ እዩ፦ እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ እንስሳ ኣብታ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝሕረደላ ቦታ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ፤ ንሱ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሮንን ንደቁን ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ሕጊ መስዋእቲ ሓጢኣት እዚ እዩ፡ እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣብታ ዚሓርር መስዋኣቲ ዚሕረደላ ቦታ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ። ንሱ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ።