Leviticus 6:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮንን ደቁን ተዛረቦም፡ ሕጊ መስዋእቲ ሓጢኣት እዚ እዩ፡ ኣብታ ዝሓርር መስዋእቲ ዝሕረደላ ቦታ፡ እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይሕረድ፡ ኣዝዩ ቅዱስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ የኀጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኀጢአቱ መሥዋዕት በእግዚአብሔር ፊት ይታረዳል፤ እርሱም ቅዱሰ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኃጢአቱ መሥዋዕት በእግዚአብሔር ፊት ይታረዳል፤ እርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ ተናገር፦ የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኃጢአቱ መሥዋዕት በጌታ ፊት ይታረዳል፤ እርሱም እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሮናሳነ አ አቱማ ናናቶ፥ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ናጋራ ያርሹዋ ዎጋይ ሀዋ: መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሾ ሺሽያ መሂ ሹከትያ ሳኣን ናጋራ ያርሾ ሺሽያ መሂካ ሄዋን ጾሳ ስንን ሹከቶ፤ እካ ጌሻ ያርሹዋ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ጌሻ ያርሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Aaroonassanne Aa attuma naanaatoo, hawaadan yaaga; ‹Nagaraa yarshshuwaa wogay hawaa: Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshoo shiishshiyaa mehii shukettiyaa sa'aan nagaraa yarshshoo shiishshiyaa mehiikka hewaan S'oossaa sintsan shuketto; ikka geeshsha yarshshuwaa ubbaappe ittuwaa gideedda geeshsha yarshshuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aaroonessinne iza naytas ne hizga yoota, ‹Nagara gishshas yarshettiza yarsho wogay hayssafe kaallizayssa, Xuugettiza yarsho mehey shukettizason nagara gishshas yarshettiza yarsho meheykka heen GODAA sinththan shuketto; hessika keehi dumma yarsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔሲኔ ኢዛ ናይታስ ኔ ሂዝጋ ዮታ፥ ‹ናጋራ ጊሻስ ያርሼቲዛ ያርሾ ዎጋይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፥ ጹጌቲዛ ያርሾ ሜሄይ ሹኬቲዛሶን ናጋራ ጊሻስ ያርሼቲዛ ያርሾ ሜሄይካ ሄን ጎዳ ሲንን ሹኬቶ፤ ሄሲካ ኬሂ ዱማ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮናስነ እያ አደ ናይታስ ሀይሳዳ ያጋ፤ “ናጋራ ያርሾ ዎጋይ ሀይሳ፤ ናጋራስ ሹከትያ ያርሾይ ፁሳ ያርሾይ ሹከትያ በሳን ጎዳ ስንን ሹከቶ። ሄ ያርሾይ ኡባፈ ጌሻ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaronasinne iya adde naytas haysada yaaga; “Nagara yarsho wogay haysa; nagaras shuketiya yarshoy xuussa yarshoy shuketiya bessan Godaa sinthan shuketto. He yarshoy ubbaafe geeshsha yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሮንንና ልጆቹን እንዲህ በላቸው፤ ‘ስለ ኀጢአት መሥዋዕት አቀራረብ የምትከተለው ሥርዐት ይህ ነው፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኀጢአቱም መሥዋዕት እዚያው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይታረድ፤ ይህም እጅግ ቅዱስ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለአሮንና ለልጆቹ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የኃጢአት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚቀርበው እንስሳ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ በእግዚአብሔር ፊት ይታረድ። ይህም እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሮንን ንደቁን ከምዙይ በሎም፦ ሕጊ እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቲ እዙይ እዩ፦ እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ እንስሳ ኣብታ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝሕረደላ ቦታ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ፤ ንሱ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሮንን ንደቁን ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ሕጊ መስዋእቲ ሓጢኣት እዚ እዩ፡ እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣብታ ዚሓርር መስዋኣቲ ዚሕረደላ ቦታ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ። ንሱ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ። |