Leviticus 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጣውላ ብዘይቲ ይስራሕ፤ ምስ ተጠበሰ ድማ ኣእትውዎ፤ ነቲ እተጠብሰ ቝራጽ መስዋእቲ ምግቢ ድማ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ጌርካ ኣዳልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዘይት ጋር በምጣድ ላይ ያደርጉታል፤ ለውሰውም ያገቡታል፤ ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን የሚፈተት መሥዋዕት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዘይት ጋር በምጣድ ላይ ይደረጋል፤ ሲለወስ ታገባዋለህ፤ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የእህሉን ቍርባን ቈራርሰህ ታቀርበዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዘይት ጋር በምጣድ ላይ ይዘጋጃል፤ ደኅና ተደርጎ ከተለወሰ በኋላ ታመጣዋለህ፤ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን የተጋገረውን የእህል ቁርባን ቈራርሰህ ታቀርበዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሊ ዛይትያን ሙናቀት ሎኦ ዋላከቲደ ባሽያን ኡከቶ፤ ቡንቻደ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ካ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ ሺሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He d'iilii zayitiyaan munak'etti lo"o walakettiide bashiyaan uuketto; bunchchaade, sawuwaa toshukku giyaa katsaa yarshshuwaa ootsaade Med'inaa Godaw shiishsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zayten lo7eththi munuqettidi bashen uuketto. Hessafe guye kaththa yarshoza basereththidi sawozi GODAA ufayssiza sawo gidana mala Xoossas shiiqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛይቴን ሎኤ ሙኑቄቲዲ ባሼን ኡኬቶ። ሄሳፌ ጉዬ ካ ያርሾዛ ባሴሬዲ ሳዎዚ ጎዳ ኡፋይሲዛ ሳዎ ጊዳና ማላ ጾሳስ ሺቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ለይ ዛይተራ ዋላከትድ ሎይ ሙኑቀትድ ባሸን ኡከቶ፤ እያ መንዳ ያርሾ በሳን ሳዎ ቶንኩ ግያ ካ ያርሾ ኦዳ ጎዳስ ያርሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He dhiilley zaytera walaketidi loythi munuqetidi bashen uuketo; iya menthada yarsho bessan sawo tonku giya katha yarsho oothada Godaas yarsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሚገባ በዘይት ተለውሶ በምጣድ ላይ ይጋገር፤ ከዚያም የእህሉን ቍርባን ቈራርሰህ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ ይሆን ዘንድ አቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዘይት ተለውሶና በሚገባ ተቀላቅሎ እንደ እህል መሥዋዕት ከተጋገረ በኋላ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የእህል መባ ሆኖ ይቅረብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይቲ ለዊስካ ኣብ መቝሎ ሰንክቶ። ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብለኒ ጥዑም ዝጨናኡ ቝርባን እኽሊ ምእንቲ ክኸውን፥ ቈራሪስካ ኣቕርቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ዘይቲ ኣብ መቕሎ ይሰንከት። ምስ ተቖምጥዒ ኸኣ ኣምጽኣዮ። ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ብሱል ቁረርስ ጌርካ፡ መስዋእቲ ብልዒ ኣቕርበሉ። |