Leviticus 6:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ መስዋእቲ ኣሮንን ደቁን ኣብታ ንሱ እተቐብኣላ መዓልቲ ናብ የሆዋ ኬምጽእዎ ዘለዎም እዩ። ዓስራይ ኤፋ ጽቡቕ ሓርጭ ንዘለኣለም መስዋእቲ ብልዒ፡ ፍርቁ ንግሆ ፍርቂ ድማ ለይቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እር​ሱን በቀ​ባ​ህ​በት ቀን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት የአ​ሮ​ንና የል​ጆቹ መባ ይህ ነው። የኢፍ መስ​ፈ​ርያ ዐሥ​ረኛ ክፍል መል​ካ​ሙን ዱቄት እኩ​ሌ​ታ​ውን በጥ​ዋት፥ እኩ​ሌ​ታ​ው​ንም በማታ ለዘ​ወ​ትር መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተቀቡበት ቀን የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኵሌታውን በጥዋት፥ እኵሌታውንም በማታ ለዘወትር የእህል ቍርባን አድርገው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ ቍርባን ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እርሱ በተቀባበት ቀን የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኩሌታውን በጥዋት፥ እኩሌታውንም በማታ ለዘወትር የእህል ቁርባን አድርገው ለጌታ የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ ቁርባን ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮንነ አ አቱማ ናናቱዋፐ ቄሳተ ካፖተዉ ኦከትያ ጋላስ ላኡ ኪሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ልያ ካ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ አህኖ። ሄዋፐ ባጋ ዎንታ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሽኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aarooninne Aa attuma naanattuwaappe k'eesatetsaa kaappotetsaw okettiyaa gallassi laa"u kiilo giraame gidiyaa lo"o d'iiliyaa katsaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaw ahino. Hewaappe bagga wontta, bagga omarssi yarshshino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aarooney woykko iza zereththati qeeseteththan shuumettiza gallas istti Xoossas shiishshana kaththa yarshoy ubba wode issi kilo gidiza liiqo dhiille kaththa yarsho ooththidi GODAAS shiishshetto; hessafe baggaa maalado, baggaa omars yarshetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔይ ዎይኮ ኢዛ ዜሬቲ ቄሴቴን ሹሜቲዛ ጋላስ ኢስቲ ጾሳስ ሺሻና ካ ያርሾይ ኡባ ዎዴ ኢሲ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ካ ያርሾ ኦዲ ጎዳስ ሺሼቶ፤ ሄሳፌ ባጋ ማላዶ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮንነ እያ አደ ናይት ካህነተን ትየትያ ዎደ እስ ክሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ለ ካ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ኤሆ። እያፐ ባጋ ዎንታ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroninne iya adde nayti kahinetethan tiyetiya wode issi kilo giraame gidiya lo77o dhiille katha yarsho oothidi Godaas eho. Iyape baggaa wonta, baggaa omarsi yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮን ወይም ልጆቹ በተቀቡበት ዕለት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡት ቍርባን ይህ ነው፦ የኢፍ አንድ ዐሥረኛው የላመ ዱቄት ግማሹን ለጧት፣ ግማሹን ለማታ የዘወትር የእህል ቍርባን አድርገው ያቅርቡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ካህኑ በሚሾምበት ቀን መጠኑ በየዕለቱ ከሚቀርበው የእህል መባ ጋር እኩል የሆነ አንድ ኪሎ የላመ ዱቄት ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጎ ያምጣ፤ እርሱም ከፊሉ ጠዋት፥ ከፊሉ ደግሞ ማታ መሥዋዕት ሆኖ ይቅረብ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ኣሮንን ደቁን ዝቕብኡላ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ መስዋእቲ እዙይ እዩ፦ ከምቲ ዅልሻዕ ዘቕርብዎ ቝርባን እኽሊ፥ ሓደ ኺሎ ልሑም ሕሩጭ ይኹን። ፍርቁ ጊሓት፥ ፍርቁ ኸዓ ምሸት፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣሮንን ደቁን በታ ዚቕብኣላ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር ዜቕርብዎ መስዋእቲ እዚ እዩ፡ ንናይ ወርትግ መስዋእቲ ብልዒ ዓስራይ ኣፍ ኤፍ ድኹም ሓርጭ፡ ፈረቓኡ ብጊሓት፡ ፈረቓኡ ኸኣ ምሸት።