Leviticus 6:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ መስዋእቲ ኣሮንን ደቁን ኣብታ ንሱ እተቐብኣላ መዓልቲ ናብ የሆዋ ኬምጽእዎ ዘለዎም እዩ። ዓስራይ ኤፋ ጽቡቕ ሓርጭ ንዘለኣለም መስዋእቲ ብልዒ፡ ፍርቁ ንግሆ ፍርቂ ድማ ለይቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እርሱን በቀባህበት ቀን ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ መባ ይህ ነው። የኢፍ መስፈርያ ዐሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኩሌታውን በጥዋት፥ እኩሌታውንም በማታ ለዘወትር መሥዋዕት ያቀርባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተቀቡበት ቀን የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኵሌታውን በጥዋት፥ እኵሌታውንም በማታ ለዘወትር የእህል ቍርባን አድርገው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ ቍርባን ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እርሱ በተቀባበት ቀን የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኩሌታውን በጥዋት፥ እኩሌታውንም በማታ ለዘወትር የእህል ቁርባን አድርገው ለጌታ የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ ቁርባን ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሮንነ አ አቱማ ናናቱዋፐ ቄሳተ ካፖተዉ ኦከትያ ጋላስ ላኡ ኪሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ልያ ካ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ አህኖ። ሄዋፐ ባጋ ዎንታ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Aarooninne Aa attuma naanattuwaappe k'eesatetsaa kaappotetsaw okettiyaa gallassi laa"u kiilo giraame gidiyaa lo"o d'iiliyaa katsaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaw ahino. Hewaappe bagga wontta, bagga omarssi yarshshino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aarooney woykko iza zereththati qeeseteththan shuumettiza gallas istti Xoossas shiishshana kaththa yarshoy ubba wode issi kilo gidiza liiqo dhiille kaththa yarsho ooththidi GODAAS shiishshetto; hessafe baggaa maalado, baggaa omars yarshetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔይ ዎይኮ ኢዛ ዜሬቲ ቄሴቴን ሹሜቲዛ ጋላስ ኢስቲ ጾሳስ ሺሻና ካ ያርሾይ ኡባ ዎዴ ኢሲ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ካ ያርሾ ኦዲ ጎዳስ ሺሼቶ፤ ሄሳፌ ባጋ ማላዶ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮንነ እያ አደ ናይት ካህነተን ትየትያ ዎደ እስ ክሎ ግራመ ግድያ ሎኦ ለ ካ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ኤሆ። እያፐ ባጋ ዎንታ፥ ባጋ ኦማርስ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroninne iya adde nayti kahinetethan tiyetiya wode issi kilo giraame gidiya lo77o dhiille katha yarsho oothidi Godaas eho. Iyape baggaa wonta, baggaa omarsi yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሮን ወይም ልጆቹ በተቀቡበት ዕለት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡት ቍርባን ይህ ነው፦ የኢፍ አንድ ዐሥረኛው የላመ ዱቄት ግማሹን ለጧት፣ ግማሹን ለማታ የዘወትር የእህል ቍርባን አድርገው ያቅርቡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ካህኑ በሚሾምበት ቀን መጠኑ በየዕለቱ ከሚቀርበው የእህል መባ ጋር እኩል የሆነ አንድ ኪሎ የላመ ዱቄት ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጎ ያምጣ፤ እርሱም ከፊሉ ጠዋት፥ ከፊሉ ደግሞ ማታ መሥዋዕት ሆኖ ይቅረብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ኣሮንን ደቁን ዝቕብኡላ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ መስዋእቲ እዙይ እዩ፦ ከምቲ ዅልሻዕ ዘቕርብዎ ቝርባን እኽሊ፥ ሓደ ኺሎ ልሑም ሕሩጭ ይኹን። ፍርቁ ጊሓት፥ ፍርቁ ኸዓ ምሸት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮንን ደቁን በታ ዚቕብኣላ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር ዜቕርብዎ መስዋእቲ እዚ እዩ፡ ንናይ ወርትግ መስዋእቲ ብልዒ ዓስራይ ኣፍ ኤፍ ድኹም ሓርጭ፡ ፈረቓኡ ብጊሓት፡ ፈረቓኡ ኸኣ ምሸት። |