Leviticus 6:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ እንተ ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር በደል እንተ ፈጺማ ንብጻዩ በቲ ንኽሕልዎ ዝተዋህቦ፡ ወይ ብሕብረት፡ ወይ ብሓይሊ ኣብ ዝተመንዝዐ፡ ወይ ንብጻዩ ዘታለለ ነገር እንተ ሓሰወት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰው ኀጢ​አ​ትን ቢሠራ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ትእ​ዛዝ ቸል ቢል፥ ያኖ​ረ​በ​ትን አደራ ወይም የኅ​ብ​ረ​ትን ገን​ዘብ ወስዶ ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባ​ል​ን​ጀ​ራው ላይ ግፍ ቢሠራ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ኃጢአትን ቢሠራ፥ እግዚአብሔርንም ቢበድል፥ ያኖረበትን አደራ ወይም ብድር ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢያደርግ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማናቸውም ሰው ኃጢአትን ቢሠራ፥ በጌታም ላይ ፈጽሞ እምነትን ቢያጎድል፥ በአደራ ከእርሱ ዘንድ የተቀመጠን ነገር ወይም ብድር ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢሠራ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ኦንነ ናጋራ ኦደ ባረ ሾሩዋ ዎርዶቲደ ጭሞፐ ሀዋፐ ካሊደ ደእያ ህገቱዋ እሜዳ: ሾሩዋ ማታን ሀዳራ ዎባ ዎይ ኦይደ ታልኤዳባ ካዶፐ፥ ዎይ አሳዋ ቦንቆፐ፥ ዎይ ባረ ሾሩዋ ቦላን ሱገ ኦፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday ooninne nagaraa ootsiide bare shooruwaa worddotiide c'immooppe hawaappe kaaliide de'iyaa higgetuwaa immeedda: shooruwaa matan hadaraa wotsobaa woy oytsiide tal"eeddabaa kaadooppe, woy asaawaa bonk'k'ooppe, woy bare shooruwaa bollan sugetsaa ootsooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Oonikka asi izas hadara woykko tal7e immida miish kaddidi ba lagge baleththon nagara ooththidi hessan GODAA mishisikko woykko asa miishshe bonqqi ekkiko woykko baleththiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኦኒካ ኣሲ ኢዛስ ሃዳራ ዎይኮ ታልኤ ኢሚዳ ሚሽ ካዲዲ ባ ላጌ ባሌን ናጋራ ኦዲ ሄሳን ጎዳ ሚሺሲኮ ዎይኮ ኣሳ ሚሼ ቦንቂ ኤኪኮ ዎይኮ ባሌኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ሀራ አስ ሀዳራ ዎዳባ ዎይኮ ታልእዳባ ላህኮ ዎይኮ ቦንቅኮ ዎይኮ ጭምኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi hara asi hadara wothidaba woyko tal7idaba lahiko woyko bonqiko woyko cimmiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ማንኛውም ሰው በዐደራ የተሰጠውን ወይም በመያዣነት የተቀበለውን በመካድና ባልንጀራውን በማጭበርበር ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔርንም (ያህዌ) ቢበድል ወይም ባልንጀራውን ቢቀማው ወይም ቢያታልለው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ማንም ሰው በዐደራ የተሰጠውን ንብረት ባለመመለስ እግዚአብሔርን ቢበድል፥ ወይም የሰውን ንብረት በመቀማት፥ ወይም አታሎ በመውሰድ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝኾነ ሰብ ሓጢኣት እንተ ሰርሐ፥ ንብፃዩ ብምጥፍፋእ ንእግዚኣብሄርውን እንተ በደለ፥ ብፃዩ ዘቐመጠሉ ሕድሪ ወይ ዘትሓዞ እንተ ጠለመ፥ ወይ እንተ ኸተረ ወይ እንተ ዓመፀ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንእግዚኣብሄር በደል ብምብዳሉ ሓጢኣት እንተ ገብረ፡ ብጻዩ ዘንበረሉ ሕድሪ ብምጥላሙ፡ ወይ ኣብ ኢዱ ብዘትሓዞ፡ ወይ ገለ ብዝኸተሮ ወይ ብዝጸውዖ፡