Leviticus 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ እንተ ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር በደል እንተ ፈጺማ ንብጻዩ በቲ ንኽሕልዎ ዝተዋህቦ፡ ወይ ብሕብረት፡ ወይ ብሓይሊ ኣብ ዝተመንዝዐ፡ ወይ ንብጻዩ ዘታለለ ነገር እንተ ሓሰወት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው ኀጢአትን ቢሠራ፥ የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ ቸል ቢል፥ ያኖረበትን አደራ ወይም የኅብረትን ገንዘብ ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢሠራ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ኃጢአትን ቢሠራ፥ እግዚአብሔርንም ቢበድል፥ ያኖረበትን አደራ ወይም ብድር ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢያደርግ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማናቸውም ሰው ኃጢአትን ቢሠራ፥ በጌታም ላይ ፈጽሞ እምነትን ቢያጎድል፥ በአደራ ከእርሱ ዘንድ የተቀመጠን ነገር ወይም ብድር ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢሠራ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ኦንነ ናጋራ ኦደ ባረ ሾሩዋ ዎርዶቲደ ጭሞፐ ሀዋፐ ካሊደ ደእያ ህገቱዋ እሜዳ: ሾሩዋ ማታን ሀዳራ ዎባ ዎይ ኦይደ ታልኤዳባ ካዶፐ፥ ዎይ አሳዋ ቦንቆፐ፥ ዎይ ባረ ሾሩዋ ቦላን ሱገ ኦፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday ooninne nagaraa ootsiide bare shooruwaa worddotiide c'immooppe hawaappe kaaliide de'iyaa higgetuwaa immeedda: shooruwaa matan hadaraa wotsobaa woy oytsiide tal"eeddabaa kaadooppe, woy asaawaa bonk'k'ooppe, woy bare shooruwaa bollan sugetsaa ootsooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Oonikka asi izas hadara woykko tal7e immida miish kaddidi ba lagge baleththon nagara ooththidi hessan GODAA mishisikko woykko asa miishshe bonqqi ekkiko woykko baleththiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኦኒካ ኣሲ ኢዛስ ሃዳራ ዎይኮ ታልኤ ኢሚዳ ሚሽ ካዲዲ ባ ላጌ ባሌን ናጋራ ኦዲ ሄሳን ጎዳ ሚሺሲኮ ዎይኮ ኣሳ ሚሼ ቦንቂ ኤኪኮ ዎይኮ ባሌኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ሀራ አስ ሀዳራ ዎዳባ ዎይኮ ታልእዳባ ላህኮ ዎይኮ ቦንቅኮ ዎይኮ ጭምኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi hara asi hadara wothidaba woyko tal7idaba lahiko woyko bonqiko woyko cimmiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ማንኛውም ሰው በዐደራ የተሰጠውን ወይም በመያዣነት የተቀበለውን በመካድና ባልንጀራውን በማጭበርበር ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔርንም (ያህዌ) ቢበድል ወይም ባልንጀራውን ቢቀማው ወይም ቢያታልለው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ማንም ሰው በዐደራ የተሰጠውን ንብረት ባለመመለስ እግዚአብሔርን ቢበድል፥ ወይም የሰውን ንብረት በመቀማት፥ ወይም አታሎ በመውሰድ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ሓጢኣት እንተ ሰርሐ፥ ንብፃዩ ብምጥፍፋእ ንእግዚኣብሄርውን እንተ በደለ፥ ብፃዩ ዘቐመጠሉ ሕድሪ ወይ ዘትሓዞ እንተ ጠለመ፥ ወይ እንተ ኸተረ ወይ እንተ ዓመፀ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ንእግዚኣብሄር በደል ብምብዳሉ ሓጢኣት እንተ ገብረ፡ ብጻዩ ዘንበረሉ ሕድሪ ብምጥላሙ፡ ወይ ኣብ ኢዱ ብዘትሓዞ፡ ወይ ገለ ብዝኸተሮ ወይ ብዝጸውዖ፡ |