Leviticus 6:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ደቂ ተባዕትዮ ደቂ ኣሮን ካብኡ ይበልዑ። ብዛዕባ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ኣብ ወለዶታትኩም ዘለኣለማዊ ስርዓት ክኸውን ኣለዎ፤ ዝትንክፎ ዘበለ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከካ​ህ​ናት ወገን ወንድ ሁሉ ይበ​ላ​ዋል፤ በዘ​መ​ና​ችሁ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ ነው። ከሚ​ቃ​ጠ​ለው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር ከቀረበ ከእሳት ቍርባን ለዘላለም ለልጅ ልጃችሁ እድል ፈንታቸው እንዲሆን ከአሮን ልጆች ወንዶቹ ሁሉ ይበሉታል። የሚነካቸው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ በእሳት ከሚቀረበው ቁርባን ለዘለዓለም ለልጅ ልጃችሁ ድርሻቸው እንዲሆን ከአሮን ልጆች ወንዶቹ ሁሉ ይበሉታል። የሚነካቸው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ኡንቱንታ ጋክያዋ ግድያ ድራዉ፥ ይያ ላይቱዋንካ አሮና ዛረ ግድያ አቱማዋንቱ ኡባይ ሄዋ ሚኖ። ሄ ያርሹዋ ቦችያ አያይነ ጌሻ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe unttuntta gakkiyaawaa gidiyaa diraw, yiyaa laytsatuwaankka Aaroona zare gidiyaa attumawanttu ubbay hewaa miino. He yarshshuwaa bochchiyaa ayaynne geeshsha gidana› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wode wodenaas Aaroone zereththaafe attuma gidi yelettiday wuri GODAAS shiiqiza yarshofe shaakettidi dumma izas gisha imettidayssi hessi izas gisha gidida gishshas izi ba gisha maanaas dandayees; oonikka hessa he yarshoza bochchidaadey GODAAS dummatidaade gidana bessees.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎዴ ዎዴናስ ኣሮኔ ዜሬፌ ኣቱማ ጊዲ ዬሌቲዳይ ዉሪ ጎዳስ ሺቂዛ ያርሾፌ ሻኬቲዲ ዱማ ኢዛስ ጊሻ ኢሜቲዳይሲ ሄሲ ኢዛስ ጊሻ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ባ ጊሻ ማናስ ዳንዳዬስ፤ ኦኒካ ሄሳ ሄ ያርሾዛ ቦቺዳዴይ ጎዳስ ዱማቲዳዴ ጊዳና ቤሴስ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ታማን ፁሳ ያርሹዋፈ ኤንታ ጋክያ ግሾ ግድያ ግሾ ያ የለተን አሮና ኮቸ ግድዳ አደት ኡባይ ሄሳ ሞ። ሄ ያርሹዋ፥ ጌሽ ግዶና ኦንካ ቦቾፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas taman xuussa yarshuwafe enta gakiya gisho gidiya gisho yaa yeletethan Aarona koche gidida addeti ubbay hessa mo. He yarshuwa, geeshshi gidonna oonika bochofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማንኛውም ከአሮን ዘር የተወለደ ወንድ ሊበላው ይችላል፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከሚቀርበው የእሳት ቍርባን ለእርሱ የተመደበ የዘላለም ድርሻው ነው፤ የሚነካውም ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ትውልዱ ከአሮን ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ለእግዚአብሔር ከቀረበው መባ ለእርሱ የተመደበለትን ፈንታ መብላት ይችላል፤ መባውን የሚነካ ሁሉ በቅድስናው ኀይል ይቀሠፋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ደቂ ኣሮን ተባዕታይ ዝኾነ ዅሉ ይብልዓዮ። እዙይ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእትታት ንውሉድ ወለዶኹም ናይ ዘለኣለም ግደኦም ይኹን። ነፍሲ ወከፍ ዝነኽኦውን ቅዱስ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ደቂ ኣሮን ተባዕታይ ዝኾነ ኹሉ ይብልዓዮ። እዚ ኻብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ እተገብረ መስዋእትታት ንውሉድ ወለዶኹም ናይ ዘለኣለም መሰሎም ይኹን። ነፍስ ወከፍ ዝተንከዮ ይቀደስ።