Leviticus 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ደቂ ተባዕትዮ ደቂ ኣሮን ካብኡ ይበልዑ። ብዛዕባ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ኣብ ወለዶታትኩም ዘለኣለማዊ ስርዓት ክኸውን ኣለዎ፤ ዝትንክፎ ዘበለ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከካህናት ወገን ወንድ ሁሉ ይበላዋል፤ በዘመናችሁ ለዘለዓለም ሕግ ነው። ከሚቃጠለው የእግዚአብሔር መሥዋዕት የሚነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔር ከቀረበ ከእሳት ቍርባን ለዘላለም ለልጅ ልጃችሁ እድል ፈንታቸው እንዲሆን ከአሮን ልጆች ወንዶቹ ሁሉ ይበሉታል። የሚነካቸው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታ በእሳት ከሚቀረበው ቁርባን ለዘለዓለም ለልጅ ልጃችሁ ድርሻቸው እንዲሆን ከአሮን ልጆች ወንዶቹ ሁሉ ይበሉታል። የሚነካቸው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ኡንቱንታ ጋክያዋ ግድያ ድራዉ፥ ይያ ላይቱዋንካ አሮና ዛረ ግድያ አቱማዋንቱ ኡባይ ሄዋ ሚኖ። ሄ ያርሹዋ ቦችያ አያይነ ጌሻ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe unttuntta gakkiyaawaa gidiyaa diraw, yiyaa laytsatuwaankka Aaroona zare gidiyaa attumawanttu ubbay hewaa miino. He yarshshuwaa bochchiyaa ayaynne geeshsha gidana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wode wodenaas Aaroone zereththaafe attuma gidi yelettiday wuri GODAAS shiiqiza yarshofe shaakettidi dumma izas gisha imettidayssi hessi izas gisha gidida gishshas izi ba gisha maanaas dandayees; oonikka hessa he yarshoza bochchidaadey GODAAS dummatidaade gidana bessees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዴ ዎዴናስ ኣሮኔ ዜሬፌ ኣቱማ ጊዲ ዬሌቲዳይ ዉሪ ጎዳስ ሺቂዛ ያርሾፌ ሻኬቲዲ ዱማ ኢዛስ ጊሻ ኢሜቲዳይሲ ሄሲ ኢዛስ ጊሻ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ባ ጊሻ ማናስ ዳንዳዬስ፤ ኦኒካ ሄሳ ሄ ያርሾዛ ቦቺዳዴይ ጎዳስ ዱማቲዳዴ ጊዳና ቤሴስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ታማን ፁሳ ያርሹዋፈ ኤንታ ጋክያ ግሾ ግድያ ግሾ ያ የለተን አሮና ኮቸ ግድዳ አደት ኡባይ ሄሳ ሞ። ሄ ያርሹዋ፥ ጌሽ ግዶና ኦንካ ቦቾፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas taman xuussa yarshuwafe enta gakiya gisho gidiya gisho yaa yeletethan Aarona koche gidida addeti ubbay hessa mo. He yarshuwa, geeshshi gidonna oonika bochofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንኛውም ከአሮን ዘር የተወለደ ወንድ ሊበላው ይችላል፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከሚቀርበው የእሳት ቍርባን ለእርሱ የተመደበ የዘላለም ድርሻው ነው፤ የሚነካውም ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ትውልዱ ከአሮን ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ለእግዚአብሔር ከቀረበው መባ ለእርሱ የተመደበለትን ፈንታ መብላት ይችላል፤ መባውን የሚነካ ሁሉ በቅድስናው ኀይል ይቀሠፋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደቂ ኣሮን ተባዕታይ ዝኾነ ዅሉ ይብልዓዮ። እዙይ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእትታት ንውሉድ ወለዶኹም ናይ ዘለኣለም ግደኦም ይኹን። ነፍሲ ወከፍ ዝነኽኦውን ቅዱስ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ደቂ ኣሮን ተባዕታይ ዝኾነ ኹሉ ይብልዓዮ። እዚ ኻብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ እተገብረ መስዋእትታት ንውሉድ ወለዶኹም ናይ ዘለኣለም መሰሎም ይኹን። ነፍስ ወከፍ ዝተንከዮ ይቀደስ። |