Leviticus 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብማይ ብሑቝ ኪጥበስ ኣይክእልን እዩ። ካብቲ ናይ ሓዊ መስዋእተይ ብጽሒቶም ገይረ ሂበዮም፤ ከም መስዋእቲ ሓጢኣትን መስዋእቲ በደልን ኣዝዩ ቅዱስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። ከእግዚአብሔር መሥዋዕት የሰጠኋቸው ዕድል ፈንታ ይህ ነው፤ እርሱም እንደ ኀጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት ቅዱሰ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። እርሱን ከእሳቱ ቍርባኔ ለእነርሱ እድል ፈንታ እንዲሆን ሰጠሁ፤ እርሱም እንደ ኃጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት ቅዱስ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። እርሱን በእሳት የሚቀርብ ቁርባኔ አድርጌ ድርሻቸው እንዲሆን ሰጠሁ፤ እርሱም እንደ ኃጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኡክይ እርሹዋ የገናን ኡከቶ። ሄዋ ታዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ኡንቱንታ ጋክያዋ ታን ኡንቱንቶ እማድ። ናጋራ ያርሹዋዳንነ ናቁዋ ያርሹዋዳን እካ ሎይደ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He ukitsay irshshuwaa yeggenaan uuketto. Hewaa taw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe unttuntta gakkiyaawaa taani unttunttoo immaad. Nagaraa yarshshuwaadaaninne naak'uwaa yarshshuwaadan ikka loytsiide geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika izan irshoy gelontta uukettanaas bessees; tani GODAY taman xuugettiza kaththa yarshofe hayssa istta gisha histta immadis; hessika nagara gishshassinne qoho gishshas shiishshiza yarsho mala wurikka keehi dummatidaaza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ኢዛን ኢርሾይ ጌሎንታ ኡኬታናስ ቤሴስ፤ ታኒ ጎዳይ ታማን ጹጌቲዛ ካ ያርሾፌ ሃይሳ ኢስታ ጊሻ ሂስታ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ናጋራ ጊሻሲኔ ቆሆ ጊሻስ ሺሺዛ ያርሾ ማላ ዉሪካ ኬሂ ዱማቲዳዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡይይ እርሾይ ባይና ኡከቶ። ታማን ፁሳ ያርሹዋፈ ሄሳ ታኒ ኤንታዉ ግሾ ኦዳ እማስ። ናጋራ ያርሹዋ መላነ ናቆ ያርሹዋ መላ እ ኡባፈ ጌሽ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uythay irshoy bayna uuketo. Taman xuussa yarshuwafe hessa taani entaw gisho oothada immas. Nagara yarshuwa melanne naaqo yarshuwa mela I ubbaafe geeshshi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያለ እርሾ መጋገር አለበት፤ በእሳት ከሚቀርብልኝ ቍርባን ይህን የእነርሱ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ። ይህም፣ እንደ ኀጢአት መሥዋዕትና እንደ በደል መሥዋዕት ሁሉ እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሾ ተጨምሮበት አይጋገርም፤ ከሚነድ ቊርባኔ ለእነርሱ ድርሻ እንዲሆን የሰጠኋቸውና እንደ ኃጢአት መሥዋዕትና እንደ በደል መሥዋዕት እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይ መባዅዕቲ ይሰንከት። እዙይ ካብቲ ብሓዊ ዝተቓፀለ ቝርባን ዝተውሃበ ግደኦም እዩ። ከምቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእትን ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእትን ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብማይ ርሑቕ ኣይሰንከት። እዚ ኻብቲ ብሓዊ እተገብረ መስዋእተይ ዝሀብክዎም ግዲኦም እዩ። ከም መስዋእቲ ሓጢኣትን ከም መስዋእቲ በደልን ቅዱስ ቅዱሳን እዩ። |