Leviticus 6:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብኡ ዝተረፈ ድማ ኣሮንን ደቁን ይበልዑ። ምስ ዘይበኹዐ እንጌራ ሓቢሩ ኣብ መቕደስ ክብላዕ ኣለዎ፤ ኣብ ኣጸድ ድንኳን ምርኻብ ይበልዕዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም የተረፈውን አሮንና ልጆቹ ይበሉታል፤ ቂጣ ሆኖ በተቀደሰው ስፍራ ይበላል፤ በምስክሩ ድንኳን ዙሪያ ባለው አደባባይ ይበሉታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም የተረፈውን አሮንና ልጆቹ ይበሉታል፤ ቂጣ ሆኖ በተቀደሰ ስፍራ ይበላል፤ በመገናኛው ድንኳን ዙሪያ ባለው አደባባይ ይበሉታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም የተረፈውን አሮንና ልጆቹ ይበሉታል፤ እርሾ ያልነካው ቂጣ ሆኖ በተቀደሰ ስፍራ ይበላል፤ በመገናኛው ድንኳን ዙሪያ ባለው አደባባይ ይበሉታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ አቴዳዋ አሮንነ አ አቱማ ናናይ ሚኖ፤ ሄዋ ኡንቱንቱ እርሹ የገትቤና ኡክ ኦ ኡኪደ፥ ዱንካንያ ዳባባ ግዶን ደእያ ጌሻ ሳኣን ሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe atteedawaa Aarooninne Aa attuma naanay miino; hewaa unttunttu irshshuu yegettibeenna ukitsaa ootsi uukkiide, Dunkkaaniyaa dabaabaa giddon de'iyaa geeshsha sa'aan miino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe attidayssa qeeseti metto; izankka irshoy gelontta dishin uukkidi GODAY woosettiza geeshsha dunkaanaasi sinththa baggara diza dembaa bolla metto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ኣቲዳይሳ ቄሴቲ ሜቶ፤ ኢዛንካ ኢርሾይ ጌሎንታ ዲሺን ኡኪዲ ጎዳይ ዎሴቲዛ ጌሻ ዱንካናሲ ሲን ባጋራ ዲዛ ዴምባ ቦላ ሜቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያፐ አትዳይሳ አሮንነ እያ አደ ናይት ኡይ ኡክድ ዱንካንያ ዳባባን ደእያ ጌሻ በሳን ሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyape attidaysa Aaroninne iya adde nayti uythi uukidi Dunkaaniya dabaaban de7iya geeshsha bessan mo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተረፈውንም አሮንና ልጆቹ ይብሉት፤ እርሾ ሳይገባበት በተቀደሰው ስፍራ፣ በመገናኛው ድንኳን ቅጥር ግቢ ውስጥ አደባባዩ ላይ ይብሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱ የተረፈውን ካህናቱ ይበሉታል፤ እርሾ ሳይጨመርበት ተጋግሮ በተቀደሰው ስፍራ በመገናኛው ድንኳን አደባባይ ይበሉታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻብኡ ዝተረፈ ድማ ኣሮንን ደቁን ይብልዕዎ። ቅጫ ኾይኑ ኣብ ቅዱስ ቦታ ይበላዕ። ኣብ ቅፅሪ እቲ መራኸቢ ድንኳን ኮይኖም ይብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻብኡ ዝተረፈ ድማ ኣሮንን ደቁን ይብልዕዎ፡ ከይበኹዔ ኣብ ቅዱስ ቦታ ይበላዕ። ኣብ ኣጸድ ድንኳን ምርኻብ ኾይኖም ይብልዕዎ። |