Leviticus 6:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብኡ፡ ካብ ሓርጭ መስዋእቲ ብልዕን ዘይቱን፡ ኣብ ልዕሊ እቲ መስዋእቲ ብልዒ ዘሎ ዅሉ ዕጣንን ድማ ብኣጻብዕቱ ይወስድ፡ ኣብ መሰውኢ ድማ ከም ጥዑም ጨና፡ ማለት ንመዘከርታ ይሓድሮ ንሱ፡ ንእግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ከእህሉ ቍርባን መልካሙን የስንዴ ዱቄት ከዘይት ጋር እፍኝ ሙሉ፥ ደግሞም በእህሉ ቍርባን ላይ ያለውን ዕጣን ሁሉ ያነሣል፤ ለእግዚአብሔርም በጎ መዓዛ ያለው የመታሰቢያ ቍርባን እንዲሆን ለመታሰቢያ ነውና በመሠዊያው ላይ ይጨምረዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ከእህሉ ቍርባን መልካሙን ዱቄት ከዘይት ጋር እፍኝ ሙሉ፥ ደግሞም በእህሉ ቍርባን ላይ ያለውን ዕጣን ሁሉ ያነሣል፥ ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለመታሰቢያ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ከእህሉ ቁርባን መልካሙን ዱቄት ከዘይት ጋር እፍኝ ሙሉ፥ እንዲሁም በእህሉ ቁርባን ላይ ያለውን ዕጣን ሁሉ ያነሣል፥ ለጌታም መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን ለመታሰቢያ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ሎኦ ልያፐ ኮጵያዋነ ዛይትያ አኪደ፥ ካ ያርሹዋ ቦላ ደእያ እጻና ኡባካ ደንደ፥ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ፥ ሀሳይስያዋ ግዳናዳን ያርሽያ ሳኣ ቦላ ጹጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii lo"o d'iiliyaappe kop'p'iyaawaanne zayitiyaa akkiide, katsaa yarshshuwaa bolla de'iyaa is'aanaa ubbaakka dentsiide, Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide, hassayissiyaawaa gidanaadan yarshshiyaa sa'aa bolla s'uuggo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaaleththidi zaytera diza liiqo dhiille kuphphati ekkidinne kaththa yarsho bolla diza exaaneza ubbaa denththidi GODAAS shiishshidayssa erisana mala yarsho shiishshizaso bolla xuuggo; hessa sawoykka GODAA ufayssiza yarsho gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሌዲ ዛይቴራ ዲዛ ሊቆ ሌ ኩጳቲ ኤኪዲኔ ካ ያርሾ ቦላ ዲዛ ኤጻኔዛ ኡባ ዴንዲ ጎዳስ ሺሺዳይሳ ኤሪሳና ማላ ያርሾ ሺሺዛሶ ቦላ ጹጎ፤ ሄሳ ሳዎይካ ጎዳ ኡፋይሲዛ ያርሾ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ እስ ኩጫ ሎኦ ለነ ዛይተ ኤክድ ካ ያርሹዋ ቦላ ደእያ እፃንያራ ያርሾ በሳን ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ቆፍሶ ያርሾ ኦድ ፁጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney issi kuuca lo77o dhiillenne zayte ekidi katha yarshuwa bolla de7iya ixaaniyara yarsho bessan Godaas sawo tonku giya qofiso yarsho oothidi xuuggo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑ ከላመው ዱቄትና ከዘይቱ አንድ ዕፍኝ ያንሣለት፤ በእህሉ ቍርባን ላይ ያለውንም ዕጣን በሙሉ ይውሰድ፤ ይህንም፣ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት አድርጎ፣ ለመታሰቢያ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ካህኑ ዘይት ካለበት ከላመ ዱቄት በእፍኙ ወስዶና በእህሉ መባ ላይ ያለውን ዕጣን በሙሉ አንሥቶ ለእግዚአብሔር ያቀረበ መሆኑን ለማሳወቅ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ የዚህም መሥዋዕት መዓዛ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ካብኡ፥ ካብቲ ናይ ቍርባን እኽሊ ልሑም ሕሩጭ ብሓደ ኢዱ ዓዂቱ የልዕል፤ ካብ ዘይቲ ድማ ምስቲ ኣብ ልዕሊ ቝርባን እኽሊ ዘሎ ዅሉ ዕጣን ገይሩ ንመዘከሪ ንእግዚኣብሄር ባህ ዘብል ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብኡ፡ ካብቲ ናይ መስዋእቲ ብልዒ ድኹም ሓርጭ ከኣ ኢዱ ምሉእ የልዕል ካብ ዘይቱ ድማ ምስቲ ኣብ ልዕሊ መስዋእቲ ብልዒ ዘሎ ኹሉ ዕጣን ገይሩ ንመዘከሪ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። |