Leviticus 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ መስዋእቲ ምግቢ ድማ እዚ እዩ፡ ደቂ ኣሮን ኣብ ቅድሚ የሆዋ፡ ኣብ ቅድሚ መሰውኢ የዳልውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የአሮን ልጆች በእግዚአብሔር ፊት በመሠዊያው ፊት ለፊት የሚያቀርቡት የመሥዋዕት ሥርዐት ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእህሉም ቍርባን ሕግ ይህ ነው፤ የአሮን ልጆች በእግዚአብሔር ፊት በመሠዊያው ፊት ያቀርቡታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእህሉም ቁርባን ሕግ ይህ ነው፤ የአሮን ልጆች በመሠዊያው ፊት ለፊት በጌታ ፊት ያቀርቡታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ካ ያርሾ እመቴዳ ዎጋይ ሀዋ: አሮና አቱማ ናና ግድያ ቄሳቱ ያርሽያ ሳኣፐ ስን ባጋና መና ጎዳ ስንን ሺሽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Katsaa yarshshoo imetteedda wogay hawaa: Aaroona attuma naanaa gidiyaa k'eesatuu yarshshiyaa sa'aappe sintsa baggana Med'inaa Godaa sintsan shiishshino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kaththa yarsho shiisho gishshas woththida wogati hayssafe kaallizayta; Aaroone baggafe gidida qeesezi kaththa yarsho yarshizaso sinththa baggara Xoossas yarsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካ ያርሾ ሺሾ ጊሻስ ዎዳ ዎጋቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ ኣሮኔ ባጋፌ ጊዲዳ ቄሴዚ ካ ያርሾ ያርሺዛሶ ሲን ባጋራ ጾሳስ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካ ያርሾስ እመትዳ ዎጋይ ሀይሳ፤ ካህነ ግድዳ አሮና ናይት ያርሾ በሳፈ ስን ባጋራ ጎዳ ስንን ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katha yarshos imetida wogay haysa; kahine gidida Aarona nayti yarsho bessaafe sintha baggara Godaa sinthan yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የእህል ቍርባን ሥርዐት ይህ ነው፦ የአሮን ልጆች ቍርባኑን በመሠዊያው ትይዩ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያቅርቡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለ እህል መባ አቀራረብ የተደነገጉት መመሪያዎች እነዚህ ናቸው፦ ትውልዱ ከአሮን ዘር የሆነ ካህን የእህሉን መባ በመሠዊያው ፊት ለፊት ለእግዚአብሔር ያቅርብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስርዓት ኣቀራርባ ቝርባን እኽሊ ኸምዙይ እዩ፦ ደቂ ኣሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ናብ ቅድሚ እቲ መሰውኢ የቕርብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጊ መስዋእቲ ብልዒ ድማ እዚ እዩ፡ ደቂ ኣሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ናብ ቅድሚ መሰውኢ የቕርብዎ። |