Leviticus 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቲ ኻህን ድማ የብጽሖ፣ ንሱ ድማ ቅድም መስዋእቲ ሓጢኣት የዳሉ፡ ርእሱ ድማ ካብ ክሳዱ ይመልሶ፣ ግናኸ ኣይፈላልዮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም አስቀድሞ ለኀጢአት መሥዋዕት የሆነውን ያቀርባል፤ ራሱንም ከአንገቱ ይቆለምመዋል፤ ነገር ግን አይቈርጠውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ካህኑም ያመጣቸዋል፤ እርሱም አስቀድሞ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ያቀርባል፥ ራሱንም ከአንገቱ ይቈለምመዋል፥ ነገር ግን አይቈርጠውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ካህኑም ያመጣቸዋል፤ እርሱም አስቀድሞ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ያቀርባል፥ ራሱንም ከአንገቱ ይቈለምመዋል፥ ነገር ግን አይቈርጠውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ ቄስያዉ እሞ። ቄሲ ላኡ ሀራጰቱዋፐ እትንዉ ቆያ ሙጨናን ጮ ምርቂደ፥ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ ያርሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta k'eesiyaw immo. K'eesii laa"u harap'p'etuwaappe ittinniw k'ood'iyaa muuc'enan c'oo mirk'k'iide, nagaraa yarshshuwaa ootsiide yarshsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ehidi qeesezas immo; qeesezikka qoho yarshos shiiqiza kafoy qoodhe qanxxontta mirqqidi qoho yarshos shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሂዲ ቄሴዛስ ኢሞ፤ ቄሴዚካ ቆሆ ያርሾስ ሺቂዛ ካፎይ ቆ ቃንጾንታ ሚርቂዲ ቆሆ ያርሾስ ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታ ካህንያስ እሞ፤ ካህነይ ናምኡ ሆለታፐ እሱዋ ቆያ ምርቅድ ዱናሽን፥ ናጋራ ያርሾ ኦድ ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I enta kahiniyas immo; kahiney nam7u holletape issuwa qoodhiya mirqidi duuthonnashin, nagara yarsho oothidi shiisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ካህኑም ያምጣቸው፤ እርሱም ለኀጢአት መሥዋዕት የምትሆነውን አስቀድሞ ያቅርብ፤ ራሷን ዐንገቷ ላይ ይቈልምም፤ ነገር ግን ቈርጦ አይጣል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እነዚያን አምጥቶ ለካህኑ ይስጥ፤ ካህኑም ከሁለቱ አንዲቱን ራስዋን ሳይቈርጥ አንገትዋን ቆልምሞ ለበደል መሥዋዕት ያቅርብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ካህን የምፅኣየን፤ ንሱ ኸዓ ቕድም ነታ ምእንቲ ሓጢኣት መስዋእቲ እትኸውን የቕርባ፤ ርእሳ እንተይቈረፀ፥ ክሳዳ ጠውዩ ይቖልዕማ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ካህን የምጽኣየን፡ ንሱ ኸኣ ቅድም እታ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ኣትኸውን የቕርብ፡ ርእሳ ኸይፈለየስ፡ ካብ ጥቓ ኽሳዳ ይጥወያ። |