Leviticus 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገንሸል ኬምጽእ እንተ ዘይክኢሉ ድማ፡ በቲ ዝገበሮ በደሉ፡ ክልተ ርግቢት ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢት ናብ የሆዋ የምጽእ። እቲ ሓደ መስዋእቲ ሓጢኣት፡ እቲ ካልኣይ ድማ ከም ዝሓርር መስዋእቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለ ሠራው ኀጢአት የበግ መግዣ ገንዘብ በእጁ ባይኖረው ግን፥ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንዱን ለኀጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለእግዚአብሔር ያቀርባል። ወደ ካህኑም ያመጣቸዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ሠራው ኃጢአት ለበደል መሥዋዕት ጠቦትን ለማምጣት ገንዘቡ ያልበቃ እንደ ሆነ፥ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለእግዚአብሔር ያቀርባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እርሱም ጠቦትን ለማቅረብ በቂ ገንዘብ ባይኖረው፥ ስለ ሠራው ኃጢአት ለበደል መሥዋዕት ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንደኛውን ለኃጢአት መሥዋዕት ሌላውን ደግሞ ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለጌታ ያመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አሳይ ባረ ኦዳ ናጋራዉ ያርሻናዉ፥ ዶርሳ ዎይ ዴሻ ሻማናዉ አዉ ሻሉ ግዳና ዮፐ፥ ላኡ ሀራጰቱዋ፥ ዎይ ላኡ ዶጎማቱዋ፥ እቱዋ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ ቃይ እቱዋ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ አሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Asay bare ootseedda nagaraw yarshshanaw, dorssaa woy deeshshaa shamanaw aw shaluu gidana d'ayooppe, laa"u harap'p'etuwaa, woy laa"u dogomattuwaa, ittuwaa nagaraa yarshshuwaa ootsiide, k'ay ittuwaa s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaw aho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka ba ooththida nagara gishshas dors woykko deyshe shiishshanaas dandayonttaaz gidikko nam7u haraphpheta woykko haraphphe ciyeta ehidi issiniyo nagara yarshos nam7anththayokka xuugettiza yarshos Xoossa sinth shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ባ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ዶርስ ዎይኮ ዴይሼ ሺሻናስ ዳንዳዮንታዝ ጊዲኮ ናምኡ ሃራጴታ ዎይኮ ሃራጴ ጪዬታ ኤሂዲ ኢሲኒዮ ናጋራ ያርሾስ ናምኣንዮካ ጹጌቲዛ ያርሾስ ጾሳ ሲን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ባ ኦዳ ናጋራ ግሾ ያርሻናዉ ዶርሰ ዎይኮ ዴሸ ሻማናዉ እያዉ ጋተይ ጋኮና እፅኮ ናምኡ ኩራቾታ ዎይኮ ናምኡ ሆለታ፥ እሱዋ ናጋራ ያርሾስ ቃስ እሱዋ ፁሳ ያርሾስ ኦድ ጎዳስ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba oothida nagaraa gisho yarshanaw dorse woyko deeshe shammanaw iyaw gatey gakonna ixiko nam7u kuraachota woyko nam7u holleta, issuwa nagara yarshos qassi issuwa xuussa yarshos oothidi Godaas eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰውየው ስለ ሠራው ኀጢአት በግ ለማቅረብ ዐቅሙ ካልፈቀደ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች የመጀመሪያውን ለኀጢአት መሥዋዕት፣ ሁለተኛውን ለሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው በግ ወይም ፍየል ማቅረብ ካልቻለ ግን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት ዋኖሶች፥ አንደኛይቱን ስለ ኀጢአት ለሚቀርብ መሥዋዕት፥ ሁለተኛይቱንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ የበደሉን ዕዳ ይከፍል ዘንድ ለእግዚአብሔር ያምጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንበጊዕ ዝኣክል ዓቕሚ እንተ ዘይብሉ ኸዓ ኽንዲ እቲ ዝገበሮ በደል ኽልተ ባሪቶ ወይ ክልተ ርግቢ፥ ሓንቲ ምእንቲ ሓጢኣት እትስዋእ፥ ሓንቲ ድማ ንዝቃፀል መስዋእቲ እትኸውን ንእግዚኣብሄር የቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንበጊዕ ዚኣክል ዓቕሚ እንተ ዜብሉ ኸአ፡ ንመስዋእቲ እቲ ዝገበሮ በደል ክልተ ባሬቶ ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢ፡ ሓንቲ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር የቕርበሉ። |