Leviticus 5:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገንሸል ኬምጽእ እንተ ዘይክኢሉ ድማ፡ በቲ ዝገበሮ በደሉ፡ ክልተ ርግቢት ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢት ናብ የሆዋ የምጽእ። እቲ ሓደ መስዋእቲ ሓጢኣት፡ እቲ ካልኣይ ድማ ከም ዝሓርር መስዋእቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ ሠራው ኀጢ​አት የበግ መግዣ ገን​ዘብ በእጁ ባይ​ኖ​ረው ግን፥ ሁለት ዋኖ​ሶች ወይም ሁለት የር​ግብ ግል​ገ​ሎች፥ አን​ዱን ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም ለሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያቀ​ር​ባል። ወደ ካህ​ኑም ያመ​ጣ​ቸ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሠራው ኃጢአት ለበደል መሥዋዕት ጠቦትን ለማምጣት ገንዘቡ ያልበቃ እንደ ሆነ፥ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለእግዚአብሔር ያቀርባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እርሱም ጠቦትን ለማቅረብ በቂ ገንዘብ ባይኖረው፥ ስለ ሠራው ኃጢአት ለበደል መሥዋዕት ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንደኛውን ለኃጢአት መሥዋዕት ሌላውን ደግሞ ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለጌታ ያመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘አሳይ ባረ ኦዳ ናጋራዉ ያርሻናዉ፥ ዶርሳ ዎይ ዴሻ ሻማናዉ አዉ ሻሉ ግዳና ዮፐ፥ ላኡ ሀራጰቱዋ፥ ዎይ ላኡ ዶጎማቱዋ፥ እቱዋ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ ቃይ እቱዋ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Asay bare ootseedda nagaraw yarshshanaw, dorssaa woy deeshshaa shamanaw aw shaluu gidana d'ayooppe, laa"u harap'p'etuwaa, woy laa"u dogomattuwaa, ittuwaa nagaraa yarshshuwaa ootsiide, k'ay ittuwaa s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaw aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ay asikka ba ooththida nagara gishshas dors woykko deyshe shiishshanaas dandayonttaaz gidikko nam7u haraphpheta woykko haraphphe ciyeta ehidi issiniyo nagara yarshos nam7anththayokka xuugettiza yarshos Xoossa sinth shiishsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣይ ኣሲካ ባ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ዶርስ ዎይኮ ዴይሼ ሺሻናስ ዳንዳዮንታዝ ጊዲኮ ናምኡ ሃራጴታ ዎይኮ ሃራጴ ጪዬታ ኤሂዲ ኢሲኒዮ ናጋራ ያርሾስ ናምኣንዮካ ጹጌቲዛ ያርሾስ ጾሳ ሲን ሺሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ ኦዳ ናጋራ ግሾ ያርሻናዉ ዶርሰ ዎይኮ ዴሸ ሻማናዉ እያዉ ጋተይ ጋኮና እፅኮ ናምኡ ኩራቾታ ዎይኮ ናምኡ ሆለታ፥ እሱዋ ናጋራ ያርሾስ ቃስ እሱዋ ፁሳ ያርሾስ ኦድ ጎዳስ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba oothida nagaraa gisho yarshanaw dorse woyko deeshe shammanaw iyaw gatey gakonna ixiko nam7u kuraachota woyko nam7u holleta, issuwa nagara yarshos qassi issuwa xuussa yarshos oothidi Godaas eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሰውየው ስለ ሠራው ኀጢአት በግ ለማቅረብ ዐቅሙ ካልፈቀደ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች የመጀመሪያውን ለኀጢአት መሥዋዕት፣ ሁለተኛውን ለሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው በግ ወይም ፍየል ማቅረብ ካልቻለ ግን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት ዋኖሶች፥ አንደኛይቱን ስለ ኀጢአት ለሚቀርብ መሥዋዕት፥ ሁለተኛይቱንም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ የበደሉን ዕዳ ይከፍል ዘንድ ለእግዚአብሔር ያምጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንበጊዕ ዝኣክል ዓቕሚ እንተ ዘይብሉ ኸዓ ኽንዲ እቲ ዝገበሮ በደል ኽልተ ባሪቶ ወይ ክልተ ርግቢ፥ ሓንቲ ምእንቲ ሓጢኣት እትስዋእ፥ ሓንቲ ድማ ንዝቃፀል መስዋእቲ እትኸውን ንእግዚኣብሄር የቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011 ንበጊዕ ዚኣክል ዓቕሚ እንተ ዜብሉ ኸአ፡ ንመስዋእቲ እቲ ዝገበሮ በደል ክልተ ባሬቶ ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢ፡ ሓንቲ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር የቕርበሉ።