Leviticus 5:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለ ዝበደሎ ሓጢኣቱ ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ በደሉ፡ ካብ መጓሰ ሓንቲ በጊዕ፡ ገንሸል ወይ ድሙ መስዋእቲ ሓጢኣት የምጽእ። እቲ ካህን ድማ ስለ ሓጢኣቱ ክዕረቕ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን ስለ መበደሉና ስለ ሠራው ኀጢአት ከበጎቹ ነውር የሌለባትን እንስት በግ ወይም ከፍየሎች እንስት ፍየል ያመጣል፤ ካህኑም ስለ ኀጢአቱ ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይሰረይለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ሠራው ኃጢአት ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ እርሱም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ለኃጢአት መሥዋዕት ይሆናል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ ሠራው ኃጢአት ለጌታ የበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ እርሱም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርባል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ባረ ኦዳ ናጋራ ድራዉ መና ጎዳዉ ባረ ዉድያ ግዶፐ ማጫ ዶርሳ ዎይ ማጫ ዴሻ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ። ቄሲ አኪደ፥ ሄ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bare ootseedda nagaraa diraw Med'inaa Godaw bare wudiyaa giddoppe mac'c'a dorssaa woy mac'c'a deeshshaa nagaraa yarshshuwaa ootsiide shiishsho. K'eesii akkiide, he bitaniyaa nagaraa atto giissanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izaadey ba nagaraa gishshas macca dors woykko macca deysh yarshanaas eho; qeeseykka izappe ekkidi izaade nagara wursanaas GODAA sinththan yarsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛዴይ ባ ናጋራ ጊሻስ ማጫ ዶርስ ዎይኮ ማጫ ዴይሽ ያርሻናስ ኤሆ፤ ቄሴይካ ኢዛፔ ኤኪዲ ኢዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ጎዳ ሲንን ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ኦዳ ናጋራ ግሾ ጎዳስ ባ መህያ ግዶፈ ማጫ ዶርሰ ዎይኮ ማጫ ዴሸ ናጋራ ያርሾ ኦድ ሺሾ። ካህነይ ኤክድ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሸስ ያርሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba oothida nagaraa gisho Godaas ba mehiya giddofe macca dorse woyko macca deeshe nagaraa yarsho oothidi shiisho. Kahiney ekidi he uraa nagaraa qushethas yarshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ኀጢአቱም ቅጣት የኀጢአት መሥዋዕት እንድትሆነው ከመንጋው አንዲት የበግ ወይም የፍየል እንስት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ፤ ካህኑም ስለ ኀጢአቱ ያስተሰርይለታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ሠራው ኃጢአት ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት ያምጣ፤ ይኸውም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ይሆናል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ካብ መጓሰኡ ምእንቲ ሓጢኣት እትስዋእ ሓንቲ በጊዕ ወይ ሓንቲ ጤል ንእግዚኣብሄር የቕርብ። እቲ ኻህን ከዓ ንኣኣ ሰዊኡ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ድማ ንመስዋእቲ በደሉ ኻብ መጓሴኡ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሓንቲ ሽበን ወይ ኣርሕዶ ንእግዚኣብሄር የቕርበሉ። እቲ ኻህን ድማ ብዛዕባ ሓጢኣቱ የተዐርቆ። |