Leviticus 5:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለ ዝበደሎ ሓጢኣቱ ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ በደሉ፡ ካብ መጓሰ ሓንቲ በጊዕ፡ ገንሸል ወይ ድሙ መስዋእቲ ሓጢኣት የምጽእ። እቲ ካህን ድማ ስለ ሓጢኣቱ ክዕረቕ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስለ መበ​ደ​ሉና ስለ ሠራው ኀጢ​አት ከበ​ጎቹ ነውር የሌ​ለ​ባ​ትን እን​ስት በግ ወይም ከፍ​የ​ሎች እን​ስት ፍየል ያመ​ጣል፤ ካህ​ኑም ስለ ኀጢ​አቱ ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ ኀጢ​አ​ቱም ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሠራው ኃጢአት ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ እርሱም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ለኃጢአት መሥዋዕት ይሆናል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ሠራው ኃጢአት ለጌታ የበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ እርሱም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርባል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ ኦዳ ናጋራ ድራዉ መና ጎዳዉ ባረ ዉድያ ግዶፐ ማጫ ዶርሳ ዎይ ማጫ ዴሻ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ። ቄሲ አኪደ፥ ሄ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare ootseedda nagaraa diraw Med'inaa Godaw bare wudiyaa giddoppe mac'c'a dorssaa woy mac'c'a deeshshaa nagaraa yarshshuwaa ootsiide shiishsho. K'eesii akkiide, he bitaniyaa nagaraa atto giissanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadey ba nagaraa gishshas macca dors woykko macca deysh yarshanaas eho; qeeseykka izappe ekkidi izaade nagara wursanaas GODAA sinththan yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይ ባ ናጋራ ጊሻስ ማጫ ዶርስ ዎይኮ ማጫ ዴይሽ ያርሻናስ ኤሆ፤ ቄሴይካ ኢዛፔ ኤኪዲ ኢዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ጎዳ ሲንን ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ኦዳ ናጋራ ግሾ ጎዳስ ባ መህያ ግዶፈ ማጫ ዶርሰ ዎይኮ ማጫ ዴሸ ናጋራ ያርሾ ኦድ ሺሾ። ካህነይ ኤክድ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሸስ ያርሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba oothida nagaraa gisho Godaas ba mehiya giddofe macca dorse woyko macca deeshe nagaraa yarsho oothidi shiisho. Kahiney ekidi he uraa nagaraa qushethas yarshana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ኀጢአቱም ቅጣት የኀጢአት መሥዋዕት እንድትሆነው ከመንጋው አንዲት የበግ ወይም የፍየል እንስት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ፤ ካህኑም ስለ ኀጢአቱ ያስተሰርይለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ሠራው ኃጢአት ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት ያምጣ፤ ይኸውም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ይሆናል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ካብ መጓሰኡ ምእንቲ ሓጢኣት እትስዋእ ሓንቲ በጊዕ ወይ ሓንቲ ጤል ንእግዚኣብሄር የቕርብ። እቲ ኻህን ከዓ ንኣኣ ሰዊኡ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ድማ ንመስዋእቲ በደሉ ኻብ መጓሴኡ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሓንቲ ሽበን ወይ ኣርሕዶ ንእግዚኣብሄር የቕርበሉ። እቲ ኻህን ድማ ብዛዕባ ሓጢኣቱ የተዐርቆ።