Leviticus 5:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይስ ሓደ ነፍሲ ክፉእ ወይ ሰናይ ክትገብር ብከናፍራ እንተ መሓላን እንተ ተዛረበትን፡ ሰብ ብማሕላ እተዛረቦ ዘበለ ዅሉ፡ ካብኡ ኸኣ ተሓቢኡ እዩ። ብዛዕባኡ እንተ ፈሊጡ ሽዑ ብሓደ ካብዚኦም በደለኛ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሳያስብ ክፉን ወይም መልካምን ያደርግ ዘንድ ሳያስብ በከንፈሩ ተናግሮ ቢምል፥ ሳያስብ የማለውም ከዚህ ባንዱ ነገር ቢሆን፥ በታወቀው ጊዜ ከዚህ ነገር በአንዱ በደለኛ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ክፉን ወይም መልካምን ያደርግ ዘንድ ሳያስብ በከንፈሩ ተናግሮ ቢምል፤ ሳያስብ የማለው ስለ ማናቸውም ነገር ቢሆን፤ በታወቀው ጊዜ ከዚህ ነገር በአንዱ በደለኛ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ክፉን ወይም መልካምን ለማድረግ ሳያስብ በከንፈሩ ተናግሮ ቢምል፤ ሳያስብ የማለው ስለ ማናቸውም ነገር ቢሆን፤ ይህንንም ሳይታወቀው ቢያደርግ፤ በታወቀው ጊዜ ከዚህ ነገር በአንዱ በደለኛ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ዎይ ቃይ አይ አሳይነ ኢታባ ግድና ሎኦባ ኦናዉ ኤለካ ጫቆፐነ ባረ ጫቄዳዋካ እ አኬከናን ዮፐ፥ እ አኬኬዳ ዎድያፐ ዶሚደ ባይዛንቻ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Woy k'ay ay asaynne iitabaa gidina lo"obaa ootsanaw ellekka c'aak'k'ooppenne bare c'aak'k'eeddawaakka I akeekenan d'ayooppe, I akeekeedda wodiyaappe doomiide bayzzanchcha gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka iitas gidiin kiyas gidiin yuushshi qoppontta coo mela adina adinettiko izaadey ooththida mooroza zaari akeekida wodeppe doommidi izaades nagara gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ኢታስ ጊዲን ኪያስ ጊዲን ዩሺ ቆፖንታ ጮ ሜላ ኣዲና ኣዲኔቲኮ ኢዛዴይ ኦዳ ሞሮዛ ዛሪ ኣኬኪዳ ዎዴፔ ዶሚዲ ኢዛዴስ ናጋራ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ኢታባ ግድን ሎኦባ ኦናዉ ኤሶን ጫቅኮነ ባ ጫቅዳይሳ ዶግድ፥ ጉየፐ እ አኬክዳ ዎደፐ ዶምድ ባላ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi iitaba gidin lo77oba oothanaw eeson caaqikonne ba caaqidaysa dogidi, guyepe I akeekida wodepe doomidi bala gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰዎች በሚምሉበት በማናቸውም ነገር፣ በጎ ወይም ክፉ ለማድረግ ሳያስብ በግዴለሽነት ቢምል በኋላ ግን ነገሩን ባወቀ ጊዜ በደለኛ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ለክፉም ሆነ ለደግ ስለ ምንም ነገር ያለ ጥንቃቄ በግዴለሽነት ስእለት ቢሳል፥ ያደረገውን ስሕተት ካወቀበት ጊዜ አንሥቶ በደል ይሆንበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ፅቡቕ ወይ ክፉእ ንምግባር፥ ከምቲ ገሊኣቶም ሰባት ብዘይ ምስትውዓል ዝምሕልዎ፥ እንተይፈለጠ እንተ መሓለ፥ ምስ ተፈለጦ ብሓደ ኻብዝ ነገር በዳሊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወይ ሓደ ገለ ኽፉእ ወይ ጽቡቕ ንምግባር ዝኾነ ይኹን ሰብ ብዘይ ሓሳብ ከም ዚምሕል፡ ከይፈለጠ ብዘይ ሓሳብ ብኸናፍሩ እንተ መሓለ እሞ ምስ ተፈለጠ፡ ብሓደ ኻብዚ ነገርዚ በዳሊ እዩ። |