Leviticus 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይስ ነፍሲ ርኹስ ነገር እንተ ተንኪፋ፡ ሬሳ ርኹስ እንስሳ እንተ ዀይኑ፡ ወይ ሬሳ ርኹስ ከብቲ ወይ ሬሳ ርኹስ ረሳሕ እንስሳ እንተ ዀይኑ፡ ካብኡ እንተ ተሓቢኡ ድማ። ርኹስን በደለኛን እውን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርኩስ ነገርን፥ የሞተውን፥ አውሬ የነከሰውን፥ ወይም የበከተ፥ ወይም የሚንቀሳቀስ የእንስሳን በድን የነካ፥ ከእርሱም ያነሣ ሰው ቢኖር፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ሳይታወቀው ርኩስ ነገር ቢነካ፥ የረከሰም አውሬ በድን፥ ወይም የረከሰ ከብት በድን፥ ወይም የረከሰ የተንቀሳቀሰ እንስሳ በድን ቢሆን፥ እርሱም ርኩስ ቢሆን ነገሩ በታወቀው ጊዜ በደል ይሆንበታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንም ሰው ማንኛውንም ርኩስ ነገር ማለትም የረከሰ አውሬ በድን፥ ወይም የረከሰ ከብት በድን፥ ወይም በደረቱ እየተሳበ የሚርመሰመስ የረከሰ ፍጥረት በድን ሳይታወቀው ቢነካ፥ እርሱ ርኩስ ይሆናል፤ በደለኛም ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ቃይ አይ አሳይነ ኤረናን ደኢደ ቱናባ፥ ዶኣ ባኩታ ዎይ መህያ ባኩታ ዎይ ሳኣና ጎሸትያ ዶአቱዋ ባኩታ ቦቾፐ፥ ቱና ግድያዋ እ ኤሬዳ ዎድያፐ ዶሚደ ባይዛንቻ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹K'ay ay asaynne erennan de'iidde tunabaa, do'aa bakkutaa woy mehiyaa bakkutaa woy sa'aanna gooshettiyaa do'atuwaa bakkutaa bochchooppe, tuna gidiyaawaa I ereedda wodiyaappe doommiide bayzzanchcha gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka erontta dishe wogan digettida do7ata bawuta, meheta bawuta woykko tiran biittara gooshettiza medheteththata bawuta bochchidaadey tunees; hessika izaades nagara gidees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ኤሮንታ ዲሼ ዎጋን ዲጌቲዳ ዶኣታ ባዉታ፥ ሜሄታ ባዉታ ዎይኮ ቲራን ቢታራ ጎሼቲዛ ሜቴታ ባዉታ ቦቺዳዴይ ቱኔስ፤ ሄሲካ ኢዛዴስ ናጋራ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ኤሮና ደእሸ ቱናባ፥ ሄስካ፥ ሀይቅዳ ዶአ ዎይኮ መሄ ዎይኮ ሳአራ ጎሸትያ ዶአታ ቦችኮ፥ ሄስ ቱና ግደይሳ እ ኤሮና እፅኮካ ቱና ግድያ ግሾ ባላ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi eronna de7ishe tunabaa, hessika, hayqida do7a woyko mehe woyko sa7ara gooshetiya do7ata bochiko, hessi tuna gideysa I eronna ixikoka tuna gidiya gisho bala gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ማንኛውም ሰው ሳያውቅ በሥርዐቱ መሠረት የተከለከለውን ርኩስ ነገር ቢነካ፣ ይኸውም፦ የረከሰ የአውሬ በድን ወይም የረከሰ የቤት እንስሳ በድን ወይም በደረቱ እየተሳበ የሚንቀሳቀሰውን የረከሰ ፍጥረት በድን ቢነካ ይህ ሰው ረክሷል፤ በደለኛም ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ባለማወቅ ማናቸውንም ርኩስ ነገር ለምሳሌ የአውሬ፥ የቤት እንስሳ ወይም በደረቱ እየተሳበ የሚንቀሳቀስ ፍጥረት በድን ቢነካ፥ ያደረገውን ስሕተት ካወቀበት ጊዜ አንሥቶ በደል ይሆንበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ እንተይፈለጠ ዝረኸሰ ነገር፥ ገምቢ ዝረኸሰ ኣራዊት፥ ወይ ገምቢ ዝረኸሰ እንስሳ፥ ወይ ገምቢ ዝረኸሰ ብለመምታ ዝንቀሳቐስ እንተ ነኽአ፥ ንሱ ረኺሱ እዩ እሞ ምስ ተፈለጦ በዳሊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወይ ከይፈለጠ ንርኽሰት ሰብ፡ ብዝኾነ ዜርክሶ ርኽስተ እንተ ተንከየ እሞ ምስ ተፈለጠ፡ በዳሊ እዩ። |